🌧 በጎ ታሪኮች በሰኔ እና ሰኞ ግጥምጥሞሽ ውስጥ !

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰኔ እና ሰኞ የሚለው ሀገርኛ ብሂል በኢትዮጵያውያን ዘንድ በተደጋጋሚ የሚነገር፤ አንዳንዴም የማይገጥሙ ነገሮች ሲኖሩ እንደ ምሳሌ ሲጠቀስ የምናስተውለው ነው። የሳምንቱ የሥራ ቀን መጀመሪያ የኾነችው ሰኞ ከሰኔ ወር መግቢያ ቀን...

የሐረሪ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት ውሳኔዎች።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሐረሪ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ መዋቅራዊ እና ማኅበራዊ ረቂቅ አዋጆች እና ደንቦች ላይ ከተወያየ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ካቢኔው ካጸደቃቸው ዋና ዋና አጀንዳዎች መካከል የክልሉን ብዙኅን መገናኛ ኤጀንሲ በአሁኑ...

የሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ተሳታፊዎች እነማን ናቸው?

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራችን ኢትዮጵያ ከሚገኙ እና በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን የአጀንዳ ሃሳቦችን ማሰባሰቡ ይታወሳል፡፡ በዚህ የምክክር ሂደት በክልል፣ ከተማ አሥተዳደር ደረጃ፣ በፌዴራል ደረጃ እና በዲያስፖራው ማኅበረሰብ ዘንድ...

ቦርዱ ከፓርቲዎች እና ከግል እጩዎች የቀረቡ ቅሬታዎችን እያስተናገደ መኾኑን አስታወቀ።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድህረ ምርጫ ሂደት ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ከምርጫው ዕለት ጀምሮ ከፓርቲዎች እና ከግል ተወዳዳሪዎች ቅሬታዎችን በመቀበል እያስተናገደ እንደኾነም በመግለጫው ተመላክቷል። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ አብዛኛዎችን ቅሬታዎች...

825 የምርጫ ክልሎች የማዳመር ሥራዎችን ማጠናቀቃቸውን ቦርዱ አስታወቀ።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ጀምሮ የምርጫውን ሂደት በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለሕዝብ እያደረሰ ይገኛል። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ሂደቱን ተከትሎ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የምርጫ ክልሎች የማዳመር ሥራ...