የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔ አሳለፈ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 57ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከዓለም ዓቀፍ የልማት ማኅበር ጋር በተፈረሙ ሦሥት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር...
የዲጂታል ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሰኔ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሁለት ቀናት የሚቆይ ዓለም አቀፍ የሳይበር ደኅንነት እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
የኢትዮጵያ የሣይበር ደኅንነት ማኅበር ፕሬዝዳንት ብርሃኑ በየነ (ዶ.ር) የሣይበር ደኅንነት ዓለምአቀፍ ወቅታዊ ትኩረት እንደመኾኑ...
ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ላኩ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ኅብረት የወቅቱ ሊቀመንበር ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬ በኢትዮጵያ በተካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ ያገኘውን ድል አስመልክተው ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የእንኳን ደስ አለዎት መግለጫ አስተላልፈዋል።
ፕሬዚዳንት ኢቫሪስት...
የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 16/2018 (አሚኮ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙ የ11 ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል።
አዲስ የተሾሙ አምባሳደሮች ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ቃል...
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት
“ኢትዮጵያ ታከናውናለች” በተሰኘው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ በመገኘቴ ታላቅ ክብር ይሰማኛል።
“ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ላይ፣ በየደረጃው የተጓዝንበትንና አሁን የደረስንበትን መንገድ መለስ ብዬ እንድቃኘው አድርጎኛል።
ሀገራችን በራሷ አቅም ታላቁን የኢትዮጵያ...








