አረጋውያን የጥበብ እና የልምድ ምንጮች ናቸው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አረጋውያን በረጅም የሕይወት ዘመናቸው ያካበቱትን የሥነ-ልቦና ጥንካሬ እና የሕይወት ተሞክሮ ለወጣቱ ትውልድ ለማስተላለፍ የሚያስችል የትውልድ ቅብብሎሽ መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር...
አዲስ አበባ ከተማ በአጭር ጊዜ ውስጥ በከተማ ማደስ እና ማስዋብ ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ችላለች።
አዲስ አበባ: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባን ዘመናዊ የከተሜነት ጉዞ የሚዳስስ ሲምፖዚየም ተካሂዷል። ሲምፖዚየሙ ኤን ቢ ሲ ኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ጋር በጋራ "አዲሲቷ አዲስ" በሚል መሪ መልዕክት የተዘጋጀ ነው።
በሲምፖዚየሙ ላይ ከተመሠረተች...
“ኢትዮጵያ የላቀ ሚና መጫወቷን ትቀጥላለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልእክት በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና በፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጋራ አዘጋጅነት በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ የኢትዮጵያን ተሞክሮ አካፍያለሁ ብለዋል።
በተለይም የአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማት እና የኃይል...
600 ቢሊዮን ብር ገቢ መሠብሠቡን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ባለፉት 10 ወራት 600 ቢሊዮን ብር ገቢ መሠብሠቡን አስታውቋል።
የተሠበሠበው ገቢ ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ257 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ጉምሩክ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ናይሮቢ ኬንያ ገቡ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ናይሮቢ ኬንያ ገብተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ ለመታደም ዛሬ ጠዋት ናይሮቢ ኬንያ...








