“የልዩ ዘመቻዎች እዝ በእሳት የተፈተነ የማይቀልጥ ጠንካራ ብረት እና የጽናት ተምሳሌት ነው” ሌትናል ጄኔራል...
በሀገር መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ ማሠልጠኛ ማዕከል ያሠለጠናቸውን መሠረታዊ ኮማንዶዎች አስመርቋል።
የልዩ ዘመቻዎች እዝ ዋና አዛዥ ሌትናል ጄኔራል ሹማ አብደታ እዙ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ጭምር ሀገርን በመታደግ የሚታወቅ ነው ብለዋል።
ዛሬም ዘመኑን በዋጀ እና ኢትዮጵያን በሚመጥን...
“እየተመካከርን ሀገር እንገነባለን፣ ሀገር እየገነባንም እንማከራለን” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በደማቅ ቀለም ኢትዮጵያን ወክላችሁ ተወያይታችሁ እና ተነጋግራችሁ ለዚህ ቀን በመድረሳችሁ ምስጋና ላቀርብላችሁ እወዳለሁ ብለዋል።
ኢትዮጵያ እንድትመክር ላደረጉ ሁሉ...
“ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በአንድነት የያዘች የብሔር ብሔረሰቦች ሀገር ናት” ኦሌሶንጎ ኦባሳንጆ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር ጉባኤውን የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ የተገኙት የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዝዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ሀገራዊ ምክክሩ በልዩነቶች እና ባለመግባባቶች ላይ በመምከር ሀገራዊ አንድነት፤ ሰላም፤ ደኅንነት እና ዕድገት ለሁሉም ማኅበረሰብ ያለ ልዩነት...
“የኢትዮጵያ ሰላም ለመላው አፍሪካ መረጋጋትና ብልጽግና ወሳኝ ሚና አለው” ኡሁሩ ኬኒያታ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ ንግግር አድርገዋል።
የትኛውም የፖለቲካ ልዩነት ከሰው ልጅ ነፍስና ከሰላም እንደማይበልጥ አጽንዖት ሰጥተዋል። "ሰሜኑ ደቡቡን፣ ምሥራቁ ምዕራቡን ይፈልጋል" በማለት አንዱ ያለሌላው ሙሉ...
ጉባኤው አለመግባባቶች በጠብመንጃ ሳይኾን በምክክር እንዲፈቱ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሒሩት ገብረ ስላሤ ከአንድ ወር በላይ የቆየው ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የነበሩትን እና ያሉትን ጥልቅ አለመግባባቶች፣...








