ፋብሪካው በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር ጉዞ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ያመላከተ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሞጆ ከተማ የተገነባውን የግራንዴር ሴራሚክ ማምረቻ ፋብሪካን መርቀዋል። ‎ ‎በግራንዴር ሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የተገነባው ፋብሪካ መሰረት ልማቱ በ300ሺህ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ጉዟችን አካል እና የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ እመርታ ትልቅ...

ምርምር እና የዲጂታል ዘርፍ የቀጣይ የሚዲያዎች ትኩረቶች መኾን ይገባቸዋል።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ ሠብሣቢ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መገናኛ ብዙኃን ራሳቸውን አኹን ባለው የቴክኖሎጅ አቅም ልክ መገንባት እና ማዘመን አለባቸው ብለዋል። አምባሳደር...

የኢትዮ- ዱባይ የኢንቨስትመንት አጋርነት መጀመር የሁለቱን ሀገራት የንግድ ልውውጥ እንዲያድግ አድርጎታል።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "አዲስ አድማስ" በሚል መሪ መልዕክት የተዘጋጀው የኢትዮ ዱባይ ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በፎረሙ የዱባይ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ተጠቅመው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈስሱ ጥሪ ቀርቧል። ፎረሙ የተባበሩት...

ሀገራዊ ምክክሩ ልዩነቶቻችንን በውይይት እና በመግባባት ለመፍታት ጠቃሚ መድረክ ነው።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሃይማኖት አባቶች እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ያሳተፍ የሀገራዊ ምክክር አጀንዳዎች ማረጋገጫ ግብዓት ማሠባሠቢያ መርሐ ግብር አካሂዷል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በኮሚሽኑ ባለፉት አራት...