የድምፅ መስጫ ካርዶች ሕትመት ተጠናቆ ስርጭት ተጀመረ።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ካርዶች ሕትመት ተጠናቆ ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውንና ስርጭት መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ዛሬ ለጋዜጠኞች እና ለተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን...
“የኢድ አል ዓደሃ (አረፋ) በዓል የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት በዓል ነው”
አዲስ አበባ፡ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 447ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት መግለጫ ሰጥቷል።
የምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ ሙሐመድ ሸሪፍ...
“ብልጽግና የገባውን ቃል የፈጸመ የተግባር ፓርቲ ነው” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ ከተማ የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርጓል።
በሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፉ እና በምርጫ ቅስቀሳው የፓርቲው ደጋፊዎች እና ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የብልጽግና ፓርቲ...
የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዛሬው ዕለት ግንቦት 18/2018 ዓ.ም ከማለዳው 11:45 ጀምሮ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ የፓርቲው አመራር እና አባላት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ በአደባባይ እየገለፁ ይገኛል።
#Ethiopia #ብልጽግናፓርቲ #አዲስአበባ...
“የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ተጠብቆ የኖረው በጸጥታ ኃይሉ ተጋድሎ እና መስዋዕትነት ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከሰርቲፊኬት እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ድረስ በተለያዩ ዘርፎች ያሠለጠናቸውን መኮንኖች አስመርቋል።
ሠልጣኞች በወንጀል መከላከል፤ በወንጀል ምርመራ፤ በፎረንሲክ ምርመራ፤ በጤና፤ በፖሊስ ሳይንስ እና በሌሎች ዘርፎች የሠለጠኑ ናቸው።
የፌዴራል ፖሊስ...







