7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍትሐዊ ፣ ነፃ እና ገለልተኛ ኾኖ እንዲካሄድ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዝግጅት...

  አዲስ አበባ: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ክርክር የጥሞና ጊዜ ማብሰሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ተወዳዳሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተመረጡ ርዕሶች ላይ ክርክር ሲያደረጉ መቆየታቸውን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሠብሣቢ ተስፋዬ ንዋይ ተናግረዋል። የክርክር...

“ሕዳሴ ግድብ የጽናት እና የጋራ ዕድገት ማረጋገጫ ነው” የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ

  አዲስ አበባ: ግንቦት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ቀን መታሰቢያ ጉባኤ በአፍሪካ የልህቀት አካዳሚ እየተካሄደ ነው። ጉባኤው "የአፍሪካ 2063 አጀንዳ ግቦችን ከግብ ለማድረስ ዘላቂ የውኃ አቅርቦት እና አስተማማኝ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓትን ማረጋገጥ" በሚል መሪ መልዕክት ነው...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በያቤሎ ከተማ የተገነባውን የቦረና ባሕል ማዕከል መርቀው ሥራ አሥጀመሩ።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ2013 ዓ.ም የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለት የነበረውና ዛሬ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የባህል ማዕከል፤ በመደመር መጽሐፍ ሽያጭ የተገነባ ሲሆን በ57 ነጥብ 6 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ...

“በቦረና እየተገነባ ያለው ግዙፉ የውኃ ፕሮጀክት የነዋሪዎችን ሕይወት እየቀየረ ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

  ባሕር ዳር: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ግዙፉ የቦረና የመጠጥ ውኃ አቅርቦት ፕሮጀክት ለኅብረተሰቡ አስተማማኝ የንጹሕ ውኃ አቅርቦት ተደራሽ በማድረግ፣ በምሥራቅ ቦረና እና በቦረና ዞኖች የሚገኙ...

የኢድ አል አደሃ በዓል መታዘዝን በተግባር ያስተማረ ነው።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አደሃ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ተከብሯል። በዓሉን ሲያከብሩ ካገኘናቸው መካከል ኡስታዝ ጀማል በሽር ለሀገር እና ለማኅበረሰብ መሰረት የኾነው ቤተሰብ በነብዩ...