የፍትሕ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን – ከዲጂታል ዳኝነት እስከ ባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ስኬት
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቶችን የ2018 በጀት ዓመት እና የሦሥት ዓመታትን የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
ክልል ፍርድ ቤቶችን በማዘመን ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን ማኅበረሰብ እርካታ ለማሳደግ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ ስለመኾኑ በመድረኩ ተመላክቷል።
የምሥራቅ...
“የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓት ግንባታዎች ለሀገር ዕድገት የላቀ ድርሻ አላቸው” አቶ አለምዓንተ አግደው
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቶችን የ2018 በጀት ዓመት እና የባለፉትን ሦሥት ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው "የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓት...
🇪🇹 “ልዩነት ውስጥ ያለ ውበት፤ በውይይት የታጀበ የፖለቲካ ባሕል ለነገዋ ኢትዮጵያ”
ኢትዮጵያ ታሪካዊውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ እያካሄደች ነው። በሀገሪቱ ታሪክ የቆዩ እና ሥር የሰደዱ ልዩነቶች በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ግብ ተይዞ ምክክር እየተደረገ ነው።
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ያየው ገነት በሀገሪቱ...
የምሥራቅ ዕዝ አንድ ክፍለ ጦር በቋሪት እና እሁዲት አካባቢ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የገንዘብ ድጋፍ...
በምዕራብ ጎጃም ዞን የተሰማራው የዞብል ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ጀማል አማን፤ ሠራዊቱ ፅንፈኛውን ከማፅዳት ጎን ለጎን በቋሪት እና እሁዲት አካባቢ ለቤተክርስቲያን ማሰሪያ ሰባ ሺህ ብር፣ ባለቤቷ በጀግንነት ለተሰዋባት የወታደር ሚስት 197 ሺህ ብር እንዲሁም...
ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያን የሚያድን ፍቱን መድኃኒት ነው።
ኢትዮጵያ እየመከረች ነው። ሀገራዊ ምክክሩን በማስመልከት አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡ የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያን የሚያክም ፍቱን መድኃኒት እንደሚኾን ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
በሀገር ሽማግሌነት የሚያገለግሉት ዲያቆን ገበያው ኪሮስ እና አቶ ገበያው ደረበ እንደገለጹት ምክክር እና...







