ሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ድምጹን እያሰማበት ያለ ታሪካዊ ዕድል!
የካቲት/2014 ዓ.ም በኢትዮጵያዊያን ጥያቄ መሠረት ችግሮችን በውይይት ለመፍታት፤ የኢትዮጵያን መጻኢ ዕድል በጋራ ለመወሰን 11 ኮሚሽነሮችን የያዘ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተቋቋመ።
ኮሚሽኑ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት በምክክር የሀገራቸውን ችግር መቅረፍ የቻሉ የሌሎች ሀገራት ተሞክሮን አጥንቷል። ኮሚሽኑ...
“ተሳታፊዎች የምክክር ተሳትፏቸው በመከባበር እና በመደማመጥ ላይ የተመሠረተ ነው” ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በምክክር ጉባኤው ሂደት ላይ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ የምክክር ጉባኤው መክፈቻ ከተደረገ በኋላ ከሐምሌ 9/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ሐምሌ 18/2018 ዓ.ም...
🚨 ሰላምን በማደናቀፍ እና በተከበብኩኝ ትርክት ሕልውናን በሕዝብ ደም የማቆየት የሕገ ወጡ ሕወሃት አባዜ...
ሕገ ወጡ የሕወሃት ቡድን ከማዕከላዊ ሥልጣን ከተወገደ በኋላ ወደ መጣበት የትጥቅ ትግል ሥነ-ልቦና በመመለስ፣ የትግራይን ሕዝብ እንደ ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ መከታ እየተጠቀመበት ይገኛል። ይህ አካሄድ የአማፂያን የቅስቀሳ እና የሽፋን ስትራቴጂ ተብሎ ከሚጠራው ጽንሰ-ሀሳብ ጋር...
የተዋበው ጀጎል የሀረርን ቀደምት ሥልጣኔ እየመሰከረ የሀገርንም ገጽታ እየገነባ ይገኛል።
መንግሥት ካስቀመጣቸው አምስት ቁልፍ የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምሰሶዎች መካከል አንዱ የኾነውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማሳደግ በታሪካዊቷ የሀረር ከተማ ሰፊ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መኾኑ ተገልጿል።
ጥንታዊ ውበቷን ከዘመናዊ ገጽታ ጋር በማሰናሰል አዲስ ገጽታን የተላበሰችው ሀረር አሁን...
” ጽናት ፤ ታሪካዊ መጽሐፍ ብቻ ሳይኾን ውርስ ነው” ፕሮፌሰር መንገሻ አድማሱ
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ ላይ ትኩረቱን ያደረገ "ጽናት" የተሰኘ የመጽሐፍ ምረቃ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ ተካሂዷል።
መጽሐፉ የጎንደር ዩንቨርሲቲን ከ1947 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም ያለውን ተካሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚያትት ነው።
"ጽናት" መጽሐፍ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት...








