በሰሜን ጎንደር ዞን በአንድ ቀን ጀምበር የችግኝ ተከላ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ችግኝ...

  "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ መልዕክት በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ እየተካሄደ ነው። በተከላ መርሐ ግብሩ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት እና የአካባቢው ማኅበረሰብ እየተሳተፉ ይገኛሉ። በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ...

🌿 800 ሚሊዮን ተስፋዎች በአንድ ጀምበር!

  ​የኢትዮጵያውያን ታሪካዊ የአረንጓዴ ዐሻራ ክንውን በይፋ ተጀምሯል! ​ለተጎዳችው ምድር ሕይወትን ለመመለስና ለቀጣዩ ትውልድ አረንጓዴ ነገን ለማስረከብ ያለመው "ተስፋን እንትከል" ታሪካዊ ሀገራዊ የመትከል መርሐ ግብር ዛሬ በመላው ሀገሪቱ በይፋ መጀመሩን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ...

ቻይና በአረንጓዴ ግንብ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ በአረንጓዴ አሻራ የምድርን ጤና ጠብቀዋል።

  የዓለማችንን የአየር ንብረት መዛባት ለመቀልበስ በሚደረገው ታላቅ ሩጫ ውስጥ የቻይናው "ታላቁ አረንጓዴ ግንብ" እና የኢትዮጵያው "አረንጓዴ ዐሻራ" የተፈጥሮን ውበት እና የሰው ልጅን ቁርጠኝነት ያሳዩ ህልውናን የማስቀጠል ግብግቦች ናቸው። በአውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር በ1970ዎቹ መገባደጃ ላይ የተጀመረው...

🌍 አረንጓዴው ዲፕሎማሲ – ድንበር ተሻጋሪው የኢትዮጵያ የሰላም እና የጋራ ብልጽግና አሻራ 🌱🤝

  የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሀገራዊ የደን ሽፋንን ከማሳደግ እና ተፈጥሮን ከመታደግ አልፎ ሀገሪቱን በአየር ንብረት ለውጥ መድረኮች ላይ በአህጉሪቱ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ እና ታማኝነት ካላቸው ድምጾች አንዷ እንድትኾን አድርጓታል። ይህ በጥቂት ሀገራት ብቻ...

🍃 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከአረንጓዴ ልማት ባሻገር ለምግብ እና ለመድኃኒትነት የሚውሉ ተክሎችን እያለማ ነው።

  እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአካባቢው አረንጓዴ ልማትን ከማስፋፋት ባለፈ የኅብረተሰቡን የኢኮኖሚ እና የምግብ ዋስትና የሚያረጋግጡ ሁለገብ ችግኞችን በማልማት ረገድ አርዓያነት ያለው ተግባር እያከናወነ ይገኛል። የዩኒቨርሲቲው የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር መልካም አባተ (ዶ.ር) ተቋሙ የግብርና እና...