ምክር ቤቱ የትምህርት ቤት ምገባን ሀገራዊ ተግባር ለማድረግ ተወያይቶ ረቂቅ አዋጁን ለጤና እና ማኅበራዊ...
አዲስ አበባ: ግንቦት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት በመሪዎቿ በኩል በካይ ጋዝ የሚለቁ ሀገራት ለታዳጊ ሀገራት ገንዘብ ሊከፍሉ ይገባል የሚሉ ክርክሮችን ሲያደርጉ ቆይተዋል።
የዘርፉ ምሁራን ደግሞ የተፈጥሮ ፀጋዋን ካርቦን በመሸጥ ጥቅም ልታገኝ ይገባል የሚሉ...
ኢትዮጵያ ከአራት ሀገራት ጋር ያደረጋቻቸው የአየር አገልግሎት ስምምነቶች በአዋጅ ጸደቁ።
አዲስ አበባ: ግንቦት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው ሥብሠባ የተለያዩ አዋጆችን አጽድቋል።
ውይይት ተደርጎባቸው ከጸደቁ አጀንዳዎች መካከል ኢትዮጵያ ከስዋቲኒ፣ ከሴራሊዮን፣ ከባንግላዴሽ እና ከአንጎላ ሀገራት ጋር ያደረገቻቸው የአየር አገልግሎት ስምምነቶች ይጠቀሳሉ።
ስምምነቶቹ የሀገራቱን...
ኢትዮጵያ በብልህ ልጆቿ ኮርታለች ፤ አሸንፋለች!
ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልህ ልጆች ሁልጊዜም እናታቸውን ያስባሉ፤ ጠቢባን በመከራም በፍስሐም ጊዜ ሀገራቸውን ያስቀድማሉ፤ ሁልጊዜም ለሀገራቸው የተሻለውን ያደርጋሉ፤ ራሳቸውን ሰውተው፤ ሀገራቸውን ያጸናሉ። በሀገራቸው ደስታ ይደሰታሉ፤ በሀገራቸው ፈተና ይፈተናሉ፤ በሀገራቸው መከራም ያዝናሉ፤...
“7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወጣቶች ፖለቲካዊ ተሳትፎ እና ሀገራዊ ኀላፊነታቸውን የተወጡበት ነበር” የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን
አዲስ አበባ: ግንቦት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ንቁ ተሳትፎ እንደነበረው የገለጸው የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን በተለይም ወጣቶች በታዛቢነት እና በበጎ ፈቃደኝነት መተፋቸውን የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ተወካይ አሌክሳንደር ንጉሴ ተናግረዋል።
ተወካይ ፕሬዝዳንቱ በሰጡት መግለጫ ወጣቶች በምርጫው...
የአፍሪካ ኅብረት ታዛቢ ቡድን በምርጫው ሂደት ታዘብኳቸው ያላቸው ዋና ዋና ነጥቦች 👇
📌 የመራጮች ቁርጠኝነት እና ድባብ፦
የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዴሞክራሲያዊ ሂደቱ ያለውን ትልቅ ቁርጠኝነት ያሳየበት ምርጫ ነበር። መራጮች ከማለዳው ጀምሮ በሰላማዊ እና በታጋሽነት ስሜት በሰልፍ በመቆም ድምፃቸውን ሲሰጡ ውለዋል።
📌 የጸጥታ እና የሰላም ሁኔታ፦
በአብዛኛዎቹ የድምጽ መስጫ ጣቢያዎች እና...







