የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለሱን የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር አስታወቀ።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተው ግጭት በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ አሳድሮ፣ የነዳጅ ዋጋ ግሽበት እና በአቅርቦት ላይ መስተጓጎል...

ከቀውስ ባሻገር መሻገር

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነትና በሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ምክንያት ዓለም አቀፉ የነዳጅ አቅርቦት ተቋርጦ፣ የበርካታ ሀገራት ማደያዎች እየተዘጉ እና ማኅበራዊ ቀውሶች እየተባባሱ ይገኛሉ ብሏል። ኢትዮጵያ በተወሰነም...

“ኢትዮጵያ ትላንት ከነበራት አቅም የላቀ ደረጃ ላይ ትገኛለች” ጄኔራል አበባው ታደሰ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ የደቡብ እዝን የዝግጁነት ደረጃ በግዳጅ ቀጣናው ተገኝተው ተመልክተዋል። በሥፍራው ባስተላለፉት መልዕክት ደቡብ እዝ ማንኛውንም ግዳጅ በድል መፈጸም የሚያስችል አቅም ገንብቷል ብለዋል። ኢትዮጵያ...

“ኢትዮጵያ ከምናስበው በላይ እየተገነባች ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ መልዕክት የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ባለፉት ስምንት ዓመታት በማኅበራዊ ዘርፍ በሀገሪቱ የተመዘገቡ ውጤቶች በቀረቡበት የውይይት መድረክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)...

የሴቶችን እና ወጣቶችን የፖለቲካ ተሳትፎን ለማሳደግ ሰፊ ሥራ ተሰርቶ ተጨባጭ ስኬቶች ተመዝግበዋል።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ.ር) በተገኙበት ‘’የማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ’’ በሚል መሪ መልዕክት በማኅበራዊ ዘርፍ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ዐበይት ውጤቶች የሚቀርቡበት የምክክር መድረክ ተካሂዷል። ‎ባለፉት ስምንት አመታት በተለይም...