“ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር በኢኮኖሚ እና ቀጣናዊ ደኅንነት ዙሪያ ስምምነት አድርጋለች” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) ከአሜሪካ አቻቸው ማርክ ሩቢዮ ጋር መምከራቸውን አንስተዋል።
ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር በዋሽንግተን መዋቅራዊ ስምምነት...
“የሀገርን ሰላም እና አንድነት ለማስጠበቅ ሁሉም ሊተጋ ይገባል” የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ
አዲስ አበባ: ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ሀገር አቀፍ የአደባባይ የምልጃ እና የጸሎት መርሐ ግብር ግንቦት 16/2018 ዓ.ም ሊያካሂድ መኾኑን ገልጿል። ይህንን ሁነት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የጉባዔው ዋና ፀሐፊ ሊቀ...
የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት መድረክ የዜጎችን ዕውነተኛ ፍላጎት መሠረት ያደረጉ ፖሊሲዎች እንዲወጡ አግዟል።
አዲስ አበባ: ግንቦት 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው በስታቲስቲካዊ ሉዓላዊነት እና በተቀናጀ የልማት አሥተዳደር ላይ ያተኮረው ታላቅ ብሔራዊ ጉባኤ በስኬት መካሄዱ ተገልጿል።
በጉባኤው ላይ በሀገሪቱ የስታቲስቲክስ ሥርዓት ላይ የተከናወኑ ዐበይት ተግባራትን በማስገንዘብ፣...
የስፖርት ዘርፉን የቱሪዝም አቅም አድርጎ መጠቀም ያስፈልጋል።
አዲስ አበባ: ግንቦት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን "የስፖርት ቱሪዝም ለባሕል ልውውጥ እና ለሕዝብ ግንኙነት መጠናከር" በሚል መሪ መልዕክት የውይይት መድረክ አካሂዷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ቢኒያም...
“የራስን መረጃ በሀገር ልጅ መሰብሰብ እና መተንተን ትልቅ ሀገራዊ ኩራት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) "የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ መልዕክት በተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ ላይ ተገኝተዋል።
በጉባኤው ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መረጃ ልክ እንደ...







