“የማዳበሪያ ፋብሪካ በመገንባት 🏭 ብልጽግና አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር...

  ደሴ፡ ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል። የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳዳሪ አሊ መኮንን ብልጽግና ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት እንድትኾን እየሠራ ነው ብለዋል። በስንዴ ልማት ራስን...

“ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን በውጤት እናስቀጥላለን”

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀረሪ ክልል በብልፅግና ፓርቲ መሪነት ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ስኬታማ አፈፃፀም መመዝገቡን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ጌቱ ወዬሳ በፓርቲው መሪነት ባለፉት ዓመታት...

ፋብሪካው በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር ጉዞ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ያመላከተ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በሞጆ ከተማ የተገነባውን የግራንዴር ሴራሚክ ማምረቻ ፋብሪካን መርቀዋል። ‎ ‎በግራንዴር ሴራሚክ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የተገነባው ፋብሪካ መሰረት ልማቱ በ300ሺህ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የግራንዴር ሴራሚክ ፋብሪካን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ጉዟችን አካል እና የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ እመርታ ትልቅ...

ምርምር እና የዲጂታል ዘርፍ የቀጣይ የሚዲያዎች ትኩረቶች መኾን ይገባቸዋል።

  አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ ሠብሣቢ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መገናኛ ብዙኃን ራሳቸውን አኹን ባለው የቴክኖሎጅ አቅም ልክ መገንባት እና ማዘመን አለባቸው ብለዋል። አምባሳደር...