አቶ አደም ፋራህ ድምጻቸውን ሰጡ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ድምጻቸውን በሶማሌ ክልል ሽንሌ ወረዳ ድምፃቸውን ሰጥተዋል። #ኢትዮጵያ #አሚኮ #ምርጫ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ...

አዲስ አበባ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢዜማ ፓርቲ መሪ እዮብ መሳፍንት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 የምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል። የኢዜማው መሪ እስከአሁን የምርጫ ሂደቱ መልካም መኾኑን ገልጸው የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት ማዕከላዊ የፓርቲ ቢሮ...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ድምጻቸውን ሰጡ

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2018 (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። በአርባ ምንጭ ምርጫ ክልል ስር በሚገኙ 227 ምርጫ ጣቢያዎች ዜጎች ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምረው ድምጻቸውን...

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ድምጽ ሰጡ።

የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ድምጻቸውን ሰጥተዋል። #ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲ እጩ...

ጎንደር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ እና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ አገኘሁ ተሻገር በሚወዳደሩበት በጎንደርየ ምርጫ ክልል 01...