ሁለተኛው የኢትዮጵያ እና ብሩንዲ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ሥብሠባ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ እና በብሩንዲ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ የሁለተኛው የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ሥብሠባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ሥብሠባው በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ መከላከያ እና የጥታ ዘርፎች...
“የቀይ ባሕር አሥተዳደርን አካታች በማድረግ ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ ይገባል” የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል...
አዲስ አበባ፡ መጋቢት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 4ኛው የቀይ ባሕር እና የገልፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ሬር አድሚራል ክንዱ ገዙ የቀይ ባሕር አሥተዳደር አካታች መኾን አለበት ብለዋል።
አካታች...
“ኢትዮጵያ ለመመለስ እየሠራች ያለችው ሕልውናዋን ነው” የፖለቲካ ተንታኝ
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ያዕቆብ ኀይለማርያም (ዶ.ር) አሰብ የማን ናት? በሚለው መጽሐፋቸው የባሕር በር ያላቸው ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን በእጥፍ ለማሳደግ 24 ዓመታትን እንደሚወስድባቸው ጥናቶችን መሠረት አድርገው ጽፈዋል።
በአንጻሩ መውጫ እና መግቢያ የሌላቸው ሀገራት ደግሞ...
ለአፍሪካውያን በራሳቸው አቅም የአደጋ ስጋት ሥራዎችን መደገፍ የሕልውና ጉዳይ ነው።
አዲስ አበባ: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም እና ሚያዚያ 1/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ለምታዘጋጀው 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባኤን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ.ር)...
ኢትዮጵያ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካርቢያን እና ፓስፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ንቁ ተሳትፎ አድርጋለች።
ባሕር ዳር: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በተሳተፉበት 11ኛው የአፍሪካ፣ ካርቢያን እና ፓስፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ ንቁ ተሳትፎ ማድረጓን በቤንሉክስ ሀገራት እና በአውሮፓ ኅብረት ተቋማት የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ...








