“ያቀድነውን እንደምንሠራ የፈጸምናቸውን ኘሮጀክቶች በተግባር አሳይተን ቀርበናል” አቶ ፍስሀ ደሳለኝ
ወልድያ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ ተካሄዷል።
መርሳ ከተማ ከንቲባ ሙሐመድ ያሲን ከተማዋን ለኑሮ እና ለሥራ ምቹ ለማድረግ የኮሪደር ልማት እየተሠራ መኾኑን ገልጸዋል።
ከኢንቨስትመንት...
ምርጫው ነጻ እና ተዓማኒ ኾኖ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንደሚወጡ በደቡብ ወሎ ዞን የደላንታ ወረዳ ነዋሪዎች...
ደሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ እና የዕጩዎች ትውውቅ መርሐግብር አካሂዷል።
በደላንታ ዳውንት ምርጫ ክልል የፓርቲ እጩዎች ከሕዝቡ ጋር ትውውቅ አድርገዋል።
በርካታ ቁጥር ያላቸው...
ምርጫ ከፖለቲካዊ ውድድር ባለፈ የሀገርን መጻዒ ዕድል የሚወስን በመኾኑ ትኩረት ሰጥቶ ሂደቱን መከዎን ይገባል።
ደባርቅ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ ተካሂዷል።
በሰልፉ በየደረጃው ያሉ የክልል እና የዞን የሥራ ኀላፊዎች እና የፓርቲው ደጋፊዎች ተሳትፈዋል።
በድጋፍ ሰልፍ መርሐ ግብሩ ባለፉት አምስት...
“ብልጽግና ፓርቲ ቃልን በተግባር ያረጋገጠ ሀገራዊ ፓርቲ ነው” አቶ እንድሪስ አብዱ
ከሚሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ''ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር'' በሚል መሪ መልዕክት የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ በከሚሴ ከተማ ተካሂዷል።
በድጋፍ ሰልፉ የከሚሴ ከተማ እና የደዋ ጨፋ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች...
ምርጫ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም አማራጭ የሌለው ሕገ መንግሥታዊ ግዴታ ነው።
ፍኖተሰላም: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት የድጋፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያውን በቡሬ ከተማ አካሂዷል።
የቡሬ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሃይማኖት...







