የወል ትርክት፣ ሀገራዊ ምክክር እና የነገዋ ኢትዮጵያ እጣ ፈንታ
አንድ ሀገር እንደ ሀገር ሊቀጥል የሚችለው የጋራ ትናንት እና የጋራ ዛሬ እና የጋራ ነገ ሲኖረው ነው። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ትልቁ ፈተና የጋራ ትርክቶች መላላት እና በቡድናዊ ጥቅሞች መተካታቸው ነው።
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ፍልስፍና መምህር ሀሳቡ...
ሕግ ማስከበር ለማኅበረሰብ ሰላም፣ ዕድገት እና ህልውና ወሳኝ ሚና እንዳለው ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሕግ ማስከበር እና ሰላም ማረጋገጥ በተመለከተ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ለከተማዋ መሪዎች ባስተላለፉት መልዕክት ሕግ ማስከበር ለማኅበረሰብ ሰላም፣ ዕድገት እና ህልውና ወሳኝ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።
ከንቲባው በንግግራቸው ያነሱት ዋና ዋና...
የሥልጣን ምኞት እና የሕገ ወጡ የሕወሃት ቡድን ያላባራ የጦርነት ፍላጎት
40 መጻሕፍትን እና ከ400 በላይ በሚኾኑ ምሁራዊ ጽሑፋቸው የሚታወቁት እና በለንደን ኪንግስ ኮሌጅ የጦርነት ጥናቶች ክፍል የዓለም አቀፍ የፖለቲካ ጽንሰ-ሀሳብ ተማራማሪው ፕሮፌሰር ሪቻርድ ኔድ ሌቦው እ.አ.አ. ከ1648 ጀምሮ የተደረጉ 94 ዓለም አቀፍ ጦርነቶችን መርምረዋል።
"ሀገራት...
“ኢትዮጵያ በታላቅ የድል ዋዜማ ላይ ናት” የጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪክ አደራ ጥሪ!
ነገ የሚጀመረውን ታሪካዊና ታላቁን የሀገራዊ ምክክር መድረክ አስመልክቶ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለመላው የኢትዮጵያ ልጆች ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት ጥልቅ መልዕክት፣ ይህ መድረክ ፍቱን የፖለቲካ መድረክ ብቻ ሳይሆን የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፈንታና...
“ሕገወጡ የሕወሃት ቡድን ሀገር የማፍረስ ተልዕኮው በግልጽ እየታዬ ነው” አረጋዊ በርሔ (ዶ.ር)
የፌዴራል መንግሥት እና ሕገወጡ የሕወሃት ቡድን በፕሪቶሪያ በደረሱት የሰላም ስምምነት መሰረት የፌዴራሉ መንግስት የገባው ቃል መፈፀሙን የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አረጋዊ በርሔ (ዶ.ር) ለአሚኮ ገልጸዋል።
የኢፌዴሪ መንግሥት ስምምነቱን በማክበር ተቋርጠው የነበሩ የመሠረተ ልማቶችን ወደ ሥራ...








