ሕዝብ እና ሀገርን የሚጠቅመውን ፓርቲ መዝነው ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የጃዊ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ።

  እንጅባራ፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጃዊ ወረዳ እና የፈንድቃ ከተማ አርሶ አደሮች ለአርሶ አደሩ እና ለሀገር በቀጣይነት ይበጃል የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል። አርሶ አደር በለጠ ኃይሉ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የምርጫ ቀንን እየተጠባበቁ መኾናቸውን ጠቁመዋል።...

“መራጮችን ሰላም ለማረጋገጥ በልዩ ቅንጅት እየሠራን እንገኛለን” የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ

  ወልድያ፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫው ስኬታማ ኾኖ ይጠናቀቅ ዘንድ በቅንጅት እየተሠራ መኾኑን የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ አስታውቋል። ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤታማነት በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የተናገሩት የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ...

የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ የልማት ዘመቻውን በኃላፊነት እየመራ ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ 2018/19 ዓ.ም የምርት ዘመን ሰሊጥን ጨምሮ በአኩሪ አተር እና በማሾ የተሻለ ምርት ለማግኘት እየተሠራ መኾኑን አስታውቋል። የግብርና መምሪያው የሰብል ልማት...

“በዕውቀት ላይ ተመሥርተን እንመርጣለን” የደሴ ከተማ ነዋሪዎች

  ደሴ: ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ይካሄዳል። በዚህ የምርጫ ዕለት በወሰዱት ካርድ ይወክለናል የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። "በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምርጫን እንደሚያካሂዱም" ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። በዚህም በጠቅላላ...

ምርጫ ዜጎች ለሚወዷት ሀገር ሲሉ የሚተገብሩት ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረጉ ዝግጅቶች በየአካባቢው ተጠናክረው ቀጥለዋል። የሰሜን ጎጃም ዞን ሰላም እና ጸጥታ መምሪያም ምርጫው ስኬታማ ኾኖ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል። የመምሪያው ኀላፊ ገብረ ሥላሴ ታዘብ የምርጫው ሂደት...