“በክልሉ በ1 ሺህ 377 ቀበሌዎች የባሕል ፍርድ ቤቶች ተቋቁመው ወደ ሥራ ገብተዋል” አቶ ዓለምአንተ...
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን ውሎውን እያካሄደ ነው። በዛሬው የጉባኤ መርሐ ግብር የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2018 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርትን ለምክር ቤቱ አቅርቧል።
የአማራ ክልል...
አብሮ የመሥራት ሳይኾን አብሮ የማጥፋት ጥምረት!
ሕገ ወጡ ሕወሃት ከውልደቱ ጀምሮ እስከ አሁን የሀገር ውስጥ ጽንፈኞችን በመፍጠር እና አጋር በማድረግ እንዲኹም ለውጭ ጠላቶች በመላላክ ሀገር ለማፍረስ የሚሠራ ቡድን ነው።
ሥልጣኑን በበላይነት ተቆጣጥሬ የሕዝብ ሃብት ካልዘረፍኩ ሀገር ትፍረስ የሚል አቋሙን ያልቀየረው ሕገ...
በምዕራብ ጎጃም ዞን የፀጥታ ኹኔታ እና የሕግ የበላይነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱን ሌተናል...
የምሥራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል መሐመድ ተሰማ ከዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት ዞኑ ተስፋ የሚሰጥ የሰላም፣ የአቅም ግንባታ፣ የስምሪት፣ የዘላቂ ሰላም ግንባታ እና የሕዝብ የልማት ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።
የዞኑ መሪዎች ባደረጉት መራር...
“እድሜ ልክ – ከሰላም የራቁ”
እራሱ ያፈርሳል፣ እራሱም ይከስሳል፣ እራሱ ጸብ ይጭራል፣ እራሱም ሰላም ፈላጊ መስሎ ይመጣል፡፡ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ ውሸት፣ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ የሰላም ጠልነት፣ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ አስመሳይነት፤ ሀገርን መግፋት፣ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ማድማት፡፡
ለግማሽ...
እብሪትና የደም ጥማት – የሕገ ወጡ ሕወሃት የጦረኝነት አባዜ ⚔️
የሕገ ወጡ የሕወሓት ቡድን የፖለቲካ ትርክት ገና ከፅንሰቱ ጀምሮ ኢትዮጵያዊነትን እንደ የጋራ ማንነት ከመቀበል ይልቅ በጠላትነት በመፈረጅ ላይ የተመሰረተ ነው። ቡድኑ በማኒፌስቶው ሳይቀር ሌላውን ኢትዮጵያዊ እንደ ጨቋኝ በመፈረጅና የትግራይን ህዝብ ከሌላው ወንድሙ በማጋጨት ኢትዮጵያ...








