“ድምጼን የሰጠኹት ለሀገር ሰላም ነው” የዕድሜ ባለጸጋዋ እናት
ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ ፋርጣ አንድ ምርጫ ክልል ነዋሪዎች ድምጽ እየሰጡ ነው።
ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ ሴቶች እና አረጋውያን በምርጫው እየተሳተፉ ነው።
በከተማዋ ሁለት ምርጫ ጣቢያ ውኃ አገልግሎት "ለ" አንድ ላይ ድምፅ...
ለ7ኛ ጊዜ በምርጫ የሚሳተፉት የዴሞክራሲ ሕያው ምስክር እናት።
ደብረብርሃን፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ በኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ ይገኛል።
በዚህ ታሪካዊ ቀን ልዩ ታሪክ ካላቸው መራጮች መካከል የደብረብርሃን ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ የሸዋጣይ ነጋሽ አንዷ ናቸው።
ወይዘሮ የሸዋጣይ በሀገሪቱ ድምጽ መስጠት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከአንድም...
ልጃቸውን ለመገላገል በምጥ ስሜት ውስጥ ኾነው ድምጽ የሰጡት እናት።
ከሚሴ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ሳራ አህመድ በከሚሴ ከተማ የመተሆሮ ቀበሌ ነዋሪ ናቸው።
ወይዘሮ ሳራ ልጃቸውን ለመገላገል የምጥ ስሜት እየተሰማቸው ምጣቸውን ተቋቁመው ለሀገር ይበጃል ላሉት ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ሀገር እና ትውልድን ለማስቀጠል በሕዝብ የተመረጠ መንግሥት ያስፈልጋል ያሉት...
“ይበጀናል” የሚሉትን በነጻነት እየመረጡ መኾናቸውን የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
እንጅባራ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ እየተካሄደ በሚገኘው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በእንጅባራ ከተማ የኮሶበር ምርጫ ክልል መራጮች ያለምንም ግፊት "ይበጀናል" የሚሉትን ፓርቲ በነጻነት እየመረጡ መኾናቸውን ገልጸዋል።
የምርጫ ጣቢያ አስፈጻሚዎች በሕጉ መሠረት በማለዳው 12 ሰዓት ላይ...
ምርጫ የሥልጡን ማኅበረሰብ መገለጫ መኾኑን የጎንደር ከተማ መራጮች ተናገሩ።
ጎንደር፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጠዋት ወጥተው ይበጀናል ላሉት ድምፃቸውን መስጠታቸውን በጎንደር ከተማ የምርጫ ክልል 2 መራጮች ተናግረዋል።
አሚኮ ያነጋገራቸው ወይዘሮ ህድጃ ጥጋቡ በጠዋት ወጥተው ይበጀኛል ላሉት ድምፃቸውን መስጠታቸውንም ነው የተናገሩት።
ሃሳባቸውን ያጋሩን ሌላኛው መራጭ አቶ መኮንን...








