“እንደ ሀገር ነፃ እና ገለልተኛ የምክክር ሂደትን ማስተባበር የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል” ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ

  አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በአጀንዳ ልየታ ዝግጅት የፓርቲዎች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ ክልሎች ከተውጣጡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ሀገር አቀፍ የአጀንዳ ልየታ መርሐግብርን በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት...

“ሀገር አቀፍ ፈተናውን በበይነ መረብ ለመውሰድ ተዘጋጅተናል” የሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች

  ባሕር ዳር: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል 539 ትምህርት ቤቶች የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈትናሉ። 99 ሺህ 897 ተማሪዎች ደግሞ ፈተናውን ይወስዳሉ። ፈተናውን ከሚሰጡት አጠቃላይ ትምህርት ቤቶች መካከል 315...

በደረሰኝ አቆራረጥ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገው የታክስ አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የአስረጅ...

  አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት የፕላን በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አዲስ እየተሻሻለ በሚገኘው የታክስ አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የአስረጅ መድረክ አካሂዷል። በአስረጅ መድረኩ ላይ ማብራሪያ የሰጡት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ...

“የአራጣ ብድር በማኅበረሰብ እና በሀገር ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል አደገኛ ወንጀል ነው።” አቶ ብርሃኑ...

  ባሕር ዳር: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በአራጣ ብድር ወንጀል መከላከል ዙሪያ ከሚመለከታቸው አጋር እና ባለድርሻ አካላት ጋር መክሯል። የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ ጎሽም የአራጣ ብድር በማኅበረሰብ እና በሀገር ላይ...

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የ80 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ።

  ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የ80 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የረጅም ጊዜ የብድር ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጀማል አህመድና የዓለም አቀፉ የፋይናንስ...