“የምትገነቡት ነገ የሚጀምረው ዛሬ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ5 ሚሊዮን ኮደሮች ምዕራፍ ከታቀደለት ጊዜ በፊት መሳካቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል። ለዚህም ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጽ ባሰፈሩት መልዕክት፣...
“እንደ ሀገር ነፃ እና ገለልተኛ የምክክር ሂደትን ማስተባበር የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል” ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ
አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "በአጀንዳ ልየታ ዝግጅት የፓርቲዎች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ ክልሎች ከተውጣጡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ሀገር አቀፍ የአጀንዳ ልየታ መርሐግብርን በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት...
በደረሰኝ አቆራረጥ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገው የታክስ አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የአስረጅ...
አዲስ አበባ: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት የፕላን በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አዲስ እየተሻሻለ በሚገኘው የታክስ አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅ ላይ የአስረጅ መድረክ አካሂዷል።
በአስረጅ መድረኩ ላይ ማብራሪያ የሰጡት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ናሬንድራ ሞዲ በሕንድ ታሪክ ለረጅም ጊዜ ያገለገሉ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ታሪካዊ...
ቁልፍ መሠረተ ልማቶችን ለመጠበቅ የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ሥብሠባው የቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደኅንነት ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርት እና የውሳኔ ሐሳብ...







