ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርድት ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉትን የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሳልቫ ኬር ማያርዲትን ወደሀገራቸው ተመልሰዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
የፕሬዝደንቱ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች...
አድናቆት የተቸረው የቤኒን ሰላማዊ ምርጫ
አድናቆት የተቸረው የቤኒን ሰላማዊ ምርጫ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቤኒን በቅርቡ በሀገሪቱ የፖለቲካ ታሪክ ትልቅ ለውጥ የታየበትን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አካሂዳለች።
እ.አ.አ ሚያዝያ 12/2026 በተካሄደው ምርጫ የሀገሪቱ የፋይናንስ ሚኒስትር የነበሩት ሮሙአልድ ዋዳኝ...
የአካል ጉዳተኞችን ዕኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እና ቮዳኮም ግሩፕ አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ አካሂደዋል።
በመድረኩ የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ ለማጠናከር፣ ያሉ ክፍተቶችን ለማስተካከል እና በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ አጋጣሚዎችን በመለየት ሥራዎች...
“ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር ናት፤ የሚገባትም ትልቅ ሥፍራ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት
ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር ናት። የሚገባትም ትልቅ ሥፍራ ነው። እኛ ደግሞ የዚህ ታሪክ ሠሪዎች የመሆን ዕድል በእጃችን ላይ ነው።
ዛሬ የ2018...
በሳይንስ እና ፈጠራ የተጀመሩ ተግባራት እያደጉ ሲሄዱ የበለጸገ ትውልድን ማፍራት ይቻላል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 11ኛው
ከተማ አቀፍ የሳይንስ እና የፈጠራ ሥራ ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር እየተካሄደ ነው።
"በሳይንስ እና ፈጠራ የተካነ ትውልድ ለተምሳሌታዊ ሀገር" በሚል መሪ መልዕክት ነው ዓውደ ርዕዩ እየተካሄደ የሚገኘው።
የአዲስ...








