ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የታዳሽ ኃይል ልማታችን የስበት ማዕከል ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የልማት ሥራዎችምን ለመጎብኘት ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገብተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከሀገር ወዳዱ እና የምዕራቡ ጀግና ሼህ ሆጀሌ ምድር፣ አፈሩ...
“የኢትዮጵያን ዕምቅ አቅሞች በመግለጥ ረገድ ግለሰቦች የማይተካ ሚና አላቸው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር፡ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ በአብዲ ነጋሽ ቅርስ ማሰባሰቢያና ማስጎብኛ ቤት ተገኝተው የቅርሶችን ስብስብ ከተመለከቱ በኃላ የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፦
ኢትዮጵያ የረጅም ዘመናት ሥልጣኔና የጥንታዊ ቅርሶች ባለቤት መሆኗን የምንመሰክረው እንደ አቶ...
ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ማያርድት ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉትን የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሳልቫ ኬር ማያርዲትን ወደሀገራቸው ተመልሰዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
የፕሬዝደንቱ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች...
አድናቆት የተቸረው የቤኒን ሰላማዊ ምርጫ
አድናቆት የተቸረው የቤኒን ሰላማዊ ምርጫ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ቤኒን በቅርቡ በሀገሪቱ የፖለቲካ ታሪክ ትልቅ ለውጥ የታየበትን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አካሂዳለች።
እ.አ.አ ሚያዝያ 12/2026 በተካሄደው ምርጫ የሀገሪቱ የፋይናንስ ሚኒስትር የነበሩት ሮሙአልድ ዋዳኝ...
የአካል ጉዳተኞችን ዕኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሚያዝያ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እና ቮዳኮም ግሩፕ አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ አካሂደዋል።
በመድረኩ የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎ ለማጠናከር፣ ያሉ ክፍተቶችን ለማስተካከል እና በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ አጋጣሚዎችን በመለየት ሥራዎች...








