ተመካክሮ፣ ተወያይቶ እና ተግባብቶ ሀገርን ማሻገር ያስፈልጋል።
ባሕርዳር፡ ግንቦት 07/2018ዓ.ም (አሚኮ) የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ከሃይማኖት አባቶች እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር እየመከረ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው...
ሙዚየሞች አንዱ የሌላውን ባሕል፣ ወግ እና የአኗኗር ዘይቤ እንዲማር የሚያደርጉ የምርምር ማዕከላት ናቸው።
አዲስ አበባ፡ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፉ የሙዚየም ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ፣ በሀገር ደረጃ ደግሞ ለ4ኛ ጊዜ ግንቦት 10/2018 ዓ.ም እንደሚከበር የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ከዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም ጋር በመተባበር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ...
አሜሪካና ቻይና ኢራን በፍፁም የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ባለቤት መኾን የለባትም በሚለው ቁልፍ ጉዳይ ላይ...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው አቻቸው ጋር በወቅታዊ ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቤጂንግ ቆይታቸው የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ዘላቂ መፍትሄ በሚያገኝበት ሁኔታ እና የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት...
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቻይና ሰማያዊውን ቤተ መቅደስ እየጎበኙ ነው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለማችን የሁለቱ ኀያላን ሀገራት ቻይና እና አሜሪካ መሪዎች ትላንት ግንቦት 05/2018 ዓ.ም በቤጅንግ ተገናኝተዋል። ዛሬም በቤጂንግ የተካሄደው የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ ጉባኤ በአሜሪካ እና በቻይና...
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ተመለሱ።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያደረጉትን የፈረንሳይ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ቆይታቸውን አጠናቅቀው ወደሀገራቸው ሲመለሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ሽኝት አድርገውላቸዋል።
የፕሬዝደንቱ የኢትዮጵያ ቆይታ በሁለትዮሽ የጋራ አጀንዳዎች ላይ ውይይት...








