🗳️ ሕዝብ ድምጹን በነጻነት እንዲሰጥ የጸጥታ ኃይሉ ኀላፊነቱን ይወጣል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲከናወን በቂ ዝግጅት ማድረጉን የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ አስታውቋል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኅላፊ ደረሰ አዱኛ ምርጫው ሰላማዊ እና...

በጥሞና ወቅት (ከምርጫው ቀናት በፊት) በጥብቅ የተከለከሉ ተግባራት፦

🚫 በአካልና በአደባባይ የተከለከሉ ተግባራት ❗️ 🗳 🚫 ፖለቲካ ተኮር የሕዝብ ስብሰባዎች እና ሰልፎች 🚫 የቤት ለቤት እና የአደባባይ ላይ ቅስቀሳዎች 🚫የቅስቀሳ ህትመቶችን እና ቁሳቁሶችን መለጠፍ 🚫 የቅስቀሳ አልባሳትን መልበስ 🎙 ለሚዲያዎች የተከለከሉ ተግባራት !🚫 🗳 🚫የቀጥታም ኾነ የተቀረጹ እጩ ወይም የፓርቲ...

በምርጫ የጥሞና ቀናት ክልከላዎችን መተላለፍ በሕግ ያስጠይቃል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫው ሊጠናቀቅ 4 ቀን ሲቀረው ያለው ጊዜ "የጥሞና ወቅት" በመባል ይታወቃል። አቶ ሙሉጌታ አሻግሬ በአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የኢኮኖሚ ጉዳዮች የወንጀል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ናቸው። የጥሞና ወቅት የፖለቲካ ፓርቲዎች መድረኩን ለባለቤቱ...

ለምርጫው ስኬታማነት ማኅበረሰቡ ኀላፊነቱን እየተወጣ ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገርን ሰላም እና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት ምርጫው በስኬት መካሄድ አለበት። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም፣ በነጻነት እና በፍትሐዊነት እንዲጠናቀቅ ማድረግ ደግሞ ከጸጥታ ኃይሉ በእጅጉ ይጠበቃል። የሰሜን ጎንደር ዞን ሰላም እና ጸጥታ...

የዴሞክራሲ ሥርዓት የሚጠነክረው በዜጎች ንቁ ተሳትፎ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በነጻነት ድምጻቸውን የሚሰጡበት ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው። ሰላማዊ ምርጫ ደግሞ ለሀገር መረጋጋት፣ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እና ለሕጋዊ የሥልጣን ሽግግር መሠረታዊ ነገር ነው። በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ...