የኢጋድ የምርጫ ታዛቢዎች በባሕር ዳር የምርጫ ክልል የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን እየታዘቡ ነው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 24/2018 (አሚኮ) የኢጋድ የምርጫ ታዛቢዎች የሰባተኛውን የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን በባሕር ዳር የምርጫ ክልል በመገኘት እየታዘቡ ነው።
በባሕር ዳር ከተማ በ164 የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን ታዛቢዎች በተገኙበት ቀጥሏል።
#election2026 #በምርጫ...
“የመጣውን ውጤት በጸጋ ለመቀበል ዝግጁ ነን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ ውስጥ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማድረግ እንደማይቻል ብዙዎች የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ሠርተዋል ብለዋል። ይሁን እንጅ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደተለመደው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከፍተኛ የጀግንነት መንፈሱን...
በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የፈንድቃ ከተማ እና በጃዊ ወረዳ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች ከንጋት 12:00...
በሰለሞን ስንታየሁ
#election2026 #በምርጫ ብቻ
#Ethiopian electio #ኢትዮጵያ ትመርጣለች
የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ ቢስቲማ...
#election2026 #በምርጫ ብቻ
#Ethiopian electio #ኢትዮጵያ ትመርጣለች
የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ድምጽ ሰጡ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር እና በባሕርዳር ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የክልል...








