የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ተግባራት የአካባቢ ጥበቃን እና ከኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ጋር አጣምረው የያዙ ናቸው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም አቀፍ የአካባቢ ጥበቃ ቀን በኢትዮጵያ ለ33ኛ ጊዜ "ጽዱ ኢትዮጵያን ባሕል እናድርግ" በሚል መሪ ሃሳብ ተከብሯል።
ቀኑ የተከበረው በአዲስ አበባ ከተማ በቅርቡ ተጠናቆ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በይፋ...
“ምርጫውን ለማደናቀፍ የውጭ ባዳዎች እና የውስጥ ባንዳዎች ያደረጉት ዕቅድ ከሽፏል” የሰላም ሚኒስትር ሙሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ፡ ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም ሚኒስትር ሙሐመድ እድሪስ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫው እንዳብራሩት ለውጡን የማይፈልጉ አካላት ሀገራችን እንዳትረጋጋ ዘመናዊ ቴክኖሎጅን እና ሚዲያን በመጠቀም የተለያዩ አፍራሽ ተግባራትን ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
የመንግሥትን ሥልጣን በኀይል ለመንጠቅ...
ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም።
ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል።
የመግለጫው ሙሉ ሃሳብ ቀጥሎ ቀርቧል።
ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ...
“ኅብረተሰቡ በምርጫው ያሳየው ተሳትፎ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትልቅ ተስፋ ነው” የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን
አዲስ አበባ: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታዛቢነት ሚና እንደነበራቸው ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር ገነት ስዩም ሴቶች በመራጭነትም ኾነ በታዛቢነት የነበራቸውን ተሳትፎ በጥንካሬ መመልከታቸውን ተናግረዋል።
በምርጫው...
“የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት የከተማዋ የወደፊት እጣ ፈንታ ላይ መሠረት የጣለ ነው” ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአዲስ አበባ የወንዞች ዳርቻ ልማት፤ የወንዝ ዳርቻዎችን ከማስዋብ ያለፈ ፋይዳን የያዘ ፕሮጀክት ነው ብለዋል።
ከእንጦጦ እስከ ፒኮክ፣ ከእንጦጦ እስከ...







