የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኀይል መቆራረጥን ለማስቀረት እየሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኤሌክትሪክ ኀይል መቆራረጥን ለመቀነስ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
አገልግሎቱ የኤሌክትሪክ ኀይል መቆራረጥ እና የክረምት ዝግጅትን በሚመለከት ለመገናኛ ብዙኀን መግለጫ ሰጥቷል።
በመግለጫውም እየተስተዋለ ያለውን የኀይል መቆራረጥ በዘላቂነት ለመቀነስ...
“የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ትግበራ እውቅና የሚሰጠው ነው” የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም(አሚኮ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ ባለፉት ዓመታት ያከናወነቻቸው ተግባራት በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን ይበልጥ ያጎላ መኾኑን የተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም አስታውቋል።
የፕሮግራሙ የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ ሳሙኤል ግባይዴ (ዶ.ር)
ሀገሪቱ ባለፉት ሰባት ዓመታት 50...
“ቴክኖሎጂን ከሀገራዊ ርዕያችን ጋር አጣምረናል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባን ተከትሎ፣ እጅግ ዘመናዊና ፈጣን የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን በመጠቀም የተገነቡ ቤቶችን የሚያሳይ የግንባታ መጎብኘታቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሳይት ሦስት የላቁ የግንባታ ዘዴዎች በጥምረት ጥቅም ላይ...
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2019 በጀትን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን (2019-2023) የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካል ማዕቀፍ ላይ ነው፡፡
የተሟላ...
በሀገር ውስጥ በተፈናቃዮች እና በወታደራዊ ካምፖች ልዩ ጣቢያዎች የሚገኙ ዜጎች ነገ ድምፅ ይሰጣሉ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና በወታደራዊ ካምፖች ልዩ ጣቢያዎችን በማቋቋም የካምፑ ነዋሪዎችን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ እንዲሣተፉ በመራጭነት መመዝገቡ ይታወቃል። በመሆኑም በካምፖቹ በመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች ድምፅ የመስጠት ሂደት በነገው ዕለት...







