ባለፉት ወራት ከ597 ሚሊዮን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት ተስቧል።

ባሕርዳር: ጥር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን ገምግሟል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ሥራ አስፈጻሚ ዘመን ጁነዲ ባለፉት ስድስት ወራት 597 ሚሊዮን...

በኢንዱስትሪ ዘርፉ ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡

ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ቢግ ዊን ፊላንትሮፒ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ሰምምነቱን የተፈራረሙት የኢዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር መላኩ አለበል እና የቢግ ዊን ፊላንትሮፒ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ከሰተ...

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣናን ለአፍሪካ ብልጽግና ሊፈጥር በሚችል መልኩ ሀገራት ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)19ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና አህጉራዊ ሥብሠባ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ በሥብሠባው መክፈቻ ላይ የኢፌዴሪ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ድኤታ ያስሚን ውሀረቢ አፍሪካ ያላትን አቅም እንዴት መጠቀም እንደሚገባት የሚያሳይ...

“በ2017 ዓ.ም በመስኖ 47 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታስቦ ወደ ተግባር ተገብቷል” የአማራ ክልል...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ክልል የተትረፈረፈ የገጸ ምድር እና ከርሰ ምድር የውኃ ሃብት ካላቸው ክልሎች ከንዱ ነው። ክልሉ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ የማልማት አቅም እንዳለው ቢታመንም እስከአሁን...

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ለወጭ ንግድ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ 25 ምርቶችን ወደ ምርት ግብይቱ...

አዲስ አበባ: ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች እና የላቀ የፈጠራ ሃሳብ ተግባራዊ በማድረግ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ፣ ግልጽ እና አስተማማኝ የኾነ የገበያ መድረክ እና መጋዘን አገልግሎት መስጠትን ተልዕኮው በማድረግ እየሠራ ያለው የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ድርጅት...