ነዳጅን በጥቁር ገበያ ለማዘዋወር መሞከር ጥብቅ እርምጃ ያስወስዳል።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ እጥረት እንዳይከሰት እና ይህንን ችግር ለመሻገር እንደ ሀገር ያለውን የነዳጅ ክምችት ሁሉም ዜጋ በቁጠባ እና በኀላፊነት እንዲጠቀም መመሪያ መተላለፉ ይታወሳል። ከዚህ ጋር...
በጎንደር ከተማ በከብት ማድለብ የተሠማሩ ግለሰቦች ውጤታማ መኾናቸውን ተናገሩ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በከብት ማድለብ ሥራ ተሠማርተው ያገኘናቸው አቶ ፈንታሁን መከተ ለአሚኮ እንደተናገሩት ቀደም ሲል በጌጠኛ ድንጋይ ማምረት ሥራ ተደራጅተው ቆይተዋል። ሥራው ሲቋረጥ ተስፋ ሳይቆርጡ በ50 ሺህ ብር ካፒታል ወደ ከብት...
“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የንግድና የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማድረግ የምናደርገውን ጉዞ አጠናክረን እንቀጥላለን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን...
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በእንዶዴ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ እና በኤኤምጂ (AMG) - እንዶዴ የባቡር መሥመር ፕሮጀክቶች ጉብኝት አድርገዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሎጂስቲክስ ሉዓላዊነታችንን...
የአማራ ባንክ በጠንካራ እና የተረጋጋ የፋይናንስ አቋም ላይ ኾኖ እየሠራ መኾኑን አስታወቀ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ባንክ ባወጣው መግለጫ በፋይናንስ ዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት ለማስጠበቅ እየሠራ መኾኑን አስታውቋል።
ባንኩ በ2018 በጀት ዓመት በስምንት ወራት ውስጥ 1 ነጥብ 82 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ገልጿል። አጠቃላይ ሀብቱንም...
ሀገራዊ የምርት እድገትን በሚያሻሽሉ ተግባራት ላይ በትኩረት እየሠራ መኾኑን ፀደይ ባንክ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ፀደይ ባንክ የሀገርን አጠቃላይ የምርት እድገት በሚያግዙ ዘርፎች ላይ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል አስታውቋል፡፡
የባንኩ ፕሬዝዳንት ዮሐንስ አያሌው (ዶ.ር) ባንኩን ወደተሻለ ውጤታማነት በሚያሸጋግሩ ጉዳዮች ላይ ከዲስትሪክት፣ ከቅርንጫፍ ሥራ አሥኪያጆች...








