በእጣን እና ሙጫ ምርት ከ5 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ሰዎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።

  ባሕር ዳር: የካቲት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በእጣን እና ሙጫ ምርት ለ5 ሺህ 403 ሰዎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን አስታውቋል። ወይዘሮ ትዕግስት ዓለሙ በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 04 የገበያ ማዕከል...

ኢኮኖሚ ነክ ወንጀሎችን በመከላከል የሀገርን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ማስጠበቅ ይገባል።

  ባሕርዳር፡ የካቲት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ እና በክልሉ የሚገኙ የፌደራል ባለድርሻ የመንግሥት ተቋማት በወንጀል የተገኘ እና ምንጩ ያልታወቀ የንብረት ማስመለስ ሥራዎችን በቅንጅት እና በትብብር ለመሥራት እየመከሩ ነው። የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ...

በበጀት ዓመቱ ከ13 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን ወጋገን ባንክ አስታወቀ።

አዲስ አበባ: መስከረም 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወጋገን ባንክ 32ኛ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤውን እያካሄደ ነው። የወጋገን ባንክ የቦርድ ሠብሣቢ አብዲሹ ሁሴን ባንኩ እ.ኤ.አ በ2024/25 በጀት ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የኾነውን 13 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ገቢ...

ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢንተርናሽናል ለአምስት ዓመታት አብሮ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።

አዲስ አበባ: ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዓባይ ባንክ እና ቪዛ ኢትዮጵያ የዲጅታል ክፍያ ሥርዓትን ለማዘመን ተስማምተዋል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ የኢትዮጵያን የዲጅታል ሽግግር ለማገዝ የሚያስችሉ የቪዛ አገልግሎቶችን እና ሌሎች ተግባራትን ለማስጀመር የሚያስችለው ይኾናል ተብሏል። ስምምነቱ ዓባይ ባንክ...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦

በቬይትናም የቶዮ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ በነበረን ጉብኝት እና ከኩባንያው ፕሬዝደንቱ ጋር በነበረን ውይይት የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎችን በሀገራችን ለማምረት ተስማምተን ነበር። ዛሬ በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ በነበረን ጉብኝት በፓርኩ ከፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጪያዎችን...