በሐረሪ ክልል ነዳጅን በሕገ ወጥ መንገድ ሲሸጡ በተገኙ ማደያዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ።

ባሕር ዳር፡ መጋቢት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሐረሪ ክልል መንግሥት ከወሰነው የነዳጅ ታሪፍ በላይ እንዲሁም ከግብይት ሰንሰለት ውጪ ሲሸጡ በተገኙ ሁለት ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ንግድ ልማት ኤጀንሲ አስታውቋል። የክልሉ ንግድ ልማት ኤጀንሲ ኀላፊ ሸሪፍ...

መንግሥት ነዳጅ ቆጥቡ እንጂ የትራንስፖርት ታሪፍ ጨምሩ አላለም።

ባሕር ዳር: መጋቢት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተነሳው ግጭት የነዳጅ እጥረት እንዲከሰት አድርጓል። ነዳጅን ገዝተው ለሚጠቀሙ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገራት ደግሞ የነዳጅ እጥረቱ በማኅበረሰቡ የዕለት ከዕለት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል። ይህንን ፈተና ለመሻገር...

ባለፉት ወራት በአማራ ክልል ከ469 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማዳን ተችሏል።

ባሕር ዳር: መጋቢት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ተኪ ምርት የማሸጋገር እና የዘርፉን ምርታማነት የማሳደግ ሥራ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ መኾኑን የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታውቋል። የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ...

በጎንደር ከተማ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ውጤታማ ለማድረግ እየተሠራ ነው።

  ባሕርዳር: መጋቢት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብርን ውጤታማ ለማድረግ ሰፊ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው። በጎንደር ከተማ ያሉትን ጸጋዎች በመጠቀም በወተት ምርት፣ በዶሮ እርባታ፣ በከብት ማድለብ እና በንብ ማነብ ዘርፎች ተጨባጭ ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ። በዘርፉ...

ነዳጅን በጥቁር ገበያ ለማዘዋወር መሞከር ጥብቅ እርምጃ ያስወስዳል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 11/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ እጥረት እንዳይከሰት እና ይህንን ችግር ለመሻገር እንደ ሀገር ያለውን የነዳጅ ክምችት ሁሉም ዜጋ በቁጠባ እና በኀላፊነት እንዲጠቀም መመሪያ መተላለፉ ይታወሳል። ከዚህ ጋር...