በጤና ተቋማት የነዳጅ እጥረት እንዳይፈጠር ምን እየተሠራ ነው ?
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከሚገኙ ጤና ተቋማት መካከል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጉሃላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አንዱ ነው።
የጉሃላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሥራ አሥኪያጅ ደርሶ ሲሳይ ሆስፒታሉ ከ200 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን...
በነዳጅ ስርጭት ላይ የሚፈጸሙ ሕገ ወጥ ድርጊቶችን ለመግታት ጠንካራ ክትትል እየተደረገ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል እየተተገበረ ያለውን ነዳጅን በቁጠባ የመጠቀም ሥራ ተገን በማድረግ የሚከናወኑ ሕገ ወጥ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር እና የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለማረጋጋት የሚያስችል አዲስ ጥብቅ የአሠራር ሥርዓት መዘርጋቱን የክልሉ መንገድ፣ ትራንስፖርት...
አንድነት እና ኅብረት የሚገለጥበት- ጉልባን
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚዘጋጀው ጉልባን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ ትልቅ ትርጉም ያለው እና በታሪክ የሚታወስ ነው።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት የፈለገ ገነት ቅዱስ...
“ኢትዮጵያ ለመመለስ እየሠራች ያለችው ሕልውናዋን ነው” የፖለቲካ ተንታኝ
ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ያዕቆብ ኀይለማርያም (ዶ.ር) አሰብ የማን ናት? በሚለው መጽሐፋቸው የባሕር በር ያላቸው ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን በእጥፍ ለማሳደግ 24 ዓመታትን እንደሚወስድባቸው ጥናቶችን መሠረት አድርገው ጽፈዋል።
በአንጻሩ መውጫ እና መግቢያ የሌላቸው ሀገራት ደግሞ...
የ13 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈርሟል።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መንግሥት በኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ፎረም፤ ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖር እና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርሟል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት...








