“በክልሉ 678 ሚሊዮን ብር ለሸማች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ተዘዋዋሪ ብድር ተመቻችቷል” ኢብራሂም መሐመድ (ዶ.ር)

ደብረ ብርሃን: ሰኔ 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በንግዱ ዘርፍ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን መለየት፣ የገበያ ማዕከላትን በማልማት እና ሳይንሳዊ አሠራሮችን ወደ ሥራ ለማስገባት እንዲቻል ምክክር ተደርጓል። የኑሮ ውድነትን ሊያቃልሉ የሚችሉ ሃብቶች እያሉን በገበያ ማዕከላት እጥረት እና...

“ሕገወጥ የንግድ ሥርዓትን በማስወገድ ለንግዱ እና ለሸማቹ ማኅበረሰብ አመቺ የገበያ ልውውጥ እንዲኖር ይሠራል” የወልቃይት...

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ የ10 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል። በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ የ10...

“በማዕድን ዘርፍ ላይ እሴት ያልተጨመረበት የማዕድን ሃብት ወደ ውጪ እንዳይወጣ የሚል ሕግ እየተረቀቀ ነው”...

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ እሴት ተጨምሮባቸው ለውጭ ገበያ ከሚቀርቡ ማዕድናት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መኾኑን ገልጸዋል። ኢንጅነር ሃብታሙ ተገኝ በኢትዮጵያ የሚገኘው የዓለም የከበሩ ማዕድናት ማኀበርን...

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪው ችግሮች እንዲፈቱ እገዛ ማድረጉ ተጠቆመ፡፡

ባሕር ዳር: ሰኔ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን መምራት የሚያስችል ለሦስት ዓመታት የሚቆይ እቅድ ወደ ተግባር አስገብቷል። ይህን ተከትሎ የ2016 የአስር ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል፡፡ አፈጻጸሙ ከኩታ...

የንግድ ሥርዓቱን ጤናማ እና የተሳለጠ ለማድርግ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት...

ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ "የገበያ ማዕከላትን በማስፋፋት እና በተዋንያን መካከል ትስስር በመፍጠር የተሳለጠ ግብይት እንገነባለን" በሚል መሪ መልዕክት ለጅምላ ነጋዴዎች እና ሸማች ማኀበራት ሥልጠና ሰጥቷል፡፡...