ገቢን በመሰብሰብ ረገድ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መኾኑን የገቢዎች ሚኒስትር አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በገቢዎች ሚኒስቴር የመካከለኛ ግብር ከፋዮች ወይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የገቢዎች ሚኒስተር ዓይናለም ንጉሴ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ እና የጉምሩክ ካሚሽነር ደበሌ ቀበታ ተገኝተዋል። የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ ሚኒስቴር...
በተያዘው በጀት ዓመት የመንግሥት ገቢን ማሳደግ ላይ ዋነኛ ትኩረት አድርጎ እንደሚሠራ አሕመድ ሺዴ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው በጀት ዓመት የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት ገቢን ማሳደግ ስለመኾኑ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ ተናግረዋል። የገቢዎች ሚኒስቴር ከመካከለኛ ግብር ከፋዮች ጋር በታክስ ሕግ ተገዥነት እና በወቅታዊ ሀገራዊ...
ከ641 ሺህ ኩንታል በላይ የጥጥ ምርት ለመሠብሰብ እየሠራ መኾኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በመምሪያው የሰብል ልማት እና ጥበቃ ባለሙያው አቶ ደግሰው አየለ አካባቢው ለጥጥ ልማት ያለውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም ልማቱ መስፋፋቱን ገልጸዋል፡፡ በዘንድሮው የክረምት ወቅት የጥጥ ልማቱን ምርታማነት ለማሳደግ ከ800 ኩንታል...
በአማራ ክልል 350 ሺህ ሄክታር መሬት ቡናን ለመልማት የተመቼ መኾኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቡና ውስጥ ያለው አነቃቂ ንጥረ-ነገር ካፌን ይባላል። ቡና በዓለማችን ካሉ እጅግ አነቃቂ እና በርካታ ተጠቃሚ ያለው ምርት እንደኾነም ይነገራል። ኢትዮጵያ ቡናን በማምረት እና ወደ ውጭ በመላክ ከፍ ያለ...
በክልል ከ437 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አምራች ኢንዱስትሪዎች መስተናገዳቸውን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቢሮው የ2016 ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 ዕቅድ ትውውቅ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ አካሄዷል። በውይይቱ ላይ የቢሮው ኀላፊ እንድሪስ አብዱ እንዳሉት በ2016 በጀት ዓመት ባለሃብቶች ክልሉ በገጠመው...








