በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል።
አምባሳደሩ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት መንገሻ አየነ (ዶ.ር) እና ከሌሎች የዩኒቨርሲቲው መሪዎች ጋር በተለያዩ...
የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ከባሕር ዳር ከተማ ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ከባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ጋር በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለምአቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲከላ ጋር...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለምአቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲከላ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት የአውሮፓ ኅብረት የዓለምአቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጆሴፍ...
የኒውክሌር ባለቤትነት መብቷን አሜሪካ ልትነጥቃት እንደማትችል ኢራን አስታወቀች።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2018 (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ ለተፈጠረው ጦርነት በምክንያትነት በሚጠቀሰው የኒውክሌር ጉዳይ ዋሽንግተን እና ቴህራን ያላቸው አለመግባባት አሁንም እንደቀጠለ ነው።
የዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኀን እንደዘገቡት ኢራን የኒውክለር ባለቤትነት መብቷን አሜሪካ ልትነጥቃት እንደማትችል አስታውቃለች።
አልጀዚራ እንደዘገበው...
ሆርሙዝ ክፍት ኾኖ እንዲቀጥል ኢራን የተጣለባት እገዳ እንዲነሳላት እየጠየቀች ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 10/2018 (አሚኮ) የኢራን ፓርላማ አፈ ጉባኤ መሐመድ ባገር ጋሊባፍ አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችው ወታደራዊ የባሕር ላይ እገዳ ካልተነሳ የሆርሙዝ ሰርጥ ክፍት ኾኖ አይቀጥልም ብለዋል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን አሜሪካ ወደምትፈልገው ድርድር...








