በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሕገ ወጥ ታጣቂዎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ ተወሰደ።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ሲንቀሳቀሱ በነበሩ የሕገ ወጥ ታጣቂ ቡድኖች ላይ በተወሰደ የሕግ ማስከበር እርምጃ ከፍተኛ ድል መመዝገቡ ተገልጿል። የመንግሥት የጸጥታ አካላት ባካሄዱት የተቀናጀ ኦፕሬሽን በታጣቂ...

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሠራ ነው።

  ከሚሴ: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ የጸጥታ መዋቅሩ ሚና ከፍተኛ ነው። በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የከሚሴ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ በከተማው ከሚገኙ ሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት የምርጫ ሂደቱ ስኬታማ እንዲኾን...

በጎንደር ከተማ ሰው ለማገት እና ለመግደል ተዘጋጅተው የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር አንቻው ቀበሌ ውስጥ ሰው ለማገት እና ለመግደል ተዘጋጅተው የነበሩ አምስት የጽንፈኛ ቡድን አባላት በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ከተማ አሥተዳደሩ አስታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ ከኅብረተሰቡ በተገኘ ጥቆማ መሰረት...

ቀድሞ እርሻ መጀመር ምርታማነትን ለማሳደግ ትልቅ ፋይዳ አለው።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ግብርናውን በማዘመን በምግብ ራስን ከማስቻል ባለፈ ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን ለማምረት ታልሞ እየተሠራ ይገኛል። የአማራ ክልልም የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ተከናውነው የመኸር እርሻ እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ግብርና ቢሮ ኀላፊ...

ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የታዳሽ ኃይል ልማታችን የስበት ማዕከል ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የልማት ሥራዎችምን ለመጎብኘት ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከሀገር ወዳዱ እና የምዕራቡ ጀግና ሼህ ሆጀሌ ምድር፣ አፈሩ...