ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአሰላ ንፋስ ኃይል ማመንጫን መረቁ።

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአሰላ ንፋስ ኃይል ማመንጫን ጣቢያን መርቀው ከፍተዋል። ይህንን በተመለከተም የሚመለከተውን መልእክት አስተላልፈዋል፦ ቀጣዩ የብርሃን ተስፋ! ‎ ‎በንፋስ ኃይል አማካኝነት ጨለማን ለመግፈፍ፣ ዐቅምን በለየ የቅድመ ጥናት እና...

“ሀገርን የማሻገር ሥራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ

  ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር ተመስገን ጥሩነህ እና ሌሎችም ከፍተኛ መሪዎች በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ አሎማ ክላስተር በበጋ መስኖ የለማውን የደረሰ የስንዴ ማሳ ተመልክተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባጋሩት መልእክት የበጋ...

“ኢትዮጵያ ከሰፊ ገበታዋ ያላትን ታላቅ ዐቅምና ዘላቂ ወዳጅነት፣ አብረዋት ለሚጓዙ ሁሉ ለማካፈል ዝግጁ ናት”...

  ባሕርዳር: ሚያዝያ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ለላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት አቀባበል አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ኢትዮጵያ የገቡትን የላይቤሪያ ሪፐብሊክ...

ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ባጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያ እና ላይቤሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ባጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) እና የላይቤሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ጋር ተወያዩ።

  ባሕርዳር: ሚያዝያ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከላይቤሪያ አቻዬ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ንዩማ ቦአካይ ጋር ፍሬያማ የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል...