መገናኛ ብዙኀን የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በማስከበር በኩል ሊሠሩ ይገባል።

አዲስ አበባ: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለሥልጣን "መገናኛ ብዙኀን ለሀገር ግንባታ እና ለማኅበረሰብ አመለካከት ቀረጻ" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ላይ ባለፉት ሦሥት ወራት በሕዝብ እና...

“የአገልግሎት ቅልጥፍናን እና ተደራሽነትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሠራን እንገኛለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ሀገራዊ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሠረታዊ የኾነ የባሕል ለውጥ ያስፈልጋል ብለዋል። ካቀድናቸው አምስት የልማት ምሰሶዎች መካከል ቴክኖሎጂን ለአገልግሎት ዘርፉ...

54ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብስባ ውሳኔዎች

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 54ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው በሁለት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ለሀገር...

ሰው ሠራሽ አስተውሎት የትንበያ ሥራዎችን ወደ አዲስ ምዕራፍ የማሸጋገር ተስፋ ተጥሎበታል።

  አዲስ አበባ: ሚያዚያ 13/2018 (አሚኮ) የአፍሪካን የማይበገር የአየር ንብረት እና ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ የሚቲዮሮሎጂ ማኅበረሰብን ማዘመን በሚል መሪ መልዕክት ለሦሥት ቀን የሚቆይ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። በዚሁ ጉባኤ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ የሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር...

የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ከባሕር ዳር ከተማ ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ጋር ተወያዩ።

  ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ከባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ጋር በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...