ከአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ
የቀድሞው የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አባሳደር ያለው አባተ ረታ ባደረባቸው ሕመም በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
የተከበሩ አባሳደር ያለው አባተ የ4ኛ ዙር...
ኢትዮጵያ ዛሬ የቆመችበት ጽኑ መሠረት ነገን በልበ ሙሉነት እንድንቀበል የሚያስችል ብሩህ የታሪክ ምዕራፍ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር በቁጥር ከሚገለጽ የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት በላይ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት የሚያረጋግጥ ወሳኝ ምሶሶ መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል።
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ መንግሥት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን 'የሉዓላዊነት...
ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት የቀድሞውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ያለው አባተ ኀልፈት አስመልክቶ የሀዘን መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ይዘት እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የቀድሞው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና በተለያዩ...
የነዳጅ ዋስትና ጊዜው አብቅቷል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ኢራን ኒውክለር መታጠቅ የለባትም" በሚል የተጀመረው የኢራን እና የአሜሪካ ጦርነት የዓለምን መልክ ቀይሯል።
እንደ ሲኤንኤን ዘገባ የሆርሙዝ ሰርጥ ዘወትራዊ ዝውውር መስተጓጎል ዓለምን ወደ ንጹህ ኢነርጂ እንዲያዘነብል አድርጎታል። ታዳሽ ኀይል...
የቀድሞው የአማራ ክልል አፈ-ጉባኤ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የነበሩት አምባሳደር ያለው አባተ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የነበሩት አምባሳደር ያለው አባተ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት ሕክምና ሲደረግላቸው ከቆዩ በኋላ ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም ሕይወታቸው አልፏል።
አምባሳደር ያለው አባተ ደከመኝ፣ ስለቸኝ ሳይሉ...







