በዚህ ዓመት 8 ቢሊዮን ችግኞች ይተከላሉ።
አዲስ አበባ: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ መልዕክት በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ሐይቅ ዳርቻ ተጀምሯል።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)ን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች...
“የአረንጓዴ ዐሻራ የኢትዮጵያን የተረጂነት ታሪክ ወደ ማድረግ ዘመን የሚያሸጋግር ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
አዲስ አበባ: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) የ2018 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በቢሾፍቱ ከተማ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዚህን ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተስፋ የሚተከልበት ነው ብለዋል።
የሀገር ሉዓላዊነት በባዕድ ድንበር በመደፈር ብቻ...
“አዲሱ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሀገራችንን ከዓለም ቀዳሚ የአቪዬሽን ማዕከላት ተርታ ለማሰለፍ ያስችላል”...
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ ከአዲስ አበባ 40 ኪ.ሜ ርቀት ላይ፣ ከባሕር ጠለል በላይ በ1 ሺህ 910 ሜትር ከፍታ ላይ እየተገነባ ይገኛል።
በመጨረሻው የማስተር ፕላን አቅሙ በዓመት እስከ...
“የቀጣይ ትኩረታችን ሰላምን በዘላቂነት ማስፈን ነው” ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የምርጫ ደኅንነት አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ ዕቅዶች ላይ ተወያይቷል።
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር) የጸጥታ ኃይሉ...
“ኢትዮጵያ በጤና ምርምር እና ትምሀርት ዘርፍ እያከናወነች ያለችው ሥራ ለአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚኾን ነው”...
አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሕክምና ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ 400 የጎረቤት ሀገራት ተማሪዎች ያሉ ሲኾን ከእነዚህ መካከል የደቡብ ሱዳን እና የሶማሌ ላንድ የሕክምና ተማሪዎች የተለያዩ የጤና እና የምርምር አንዲሁም የትምህርት ተቋማትን እየጎበኙ...






