“የተዘራው አልበቀለም፣ በማሳው ልምላሜ አልታየም”
ባሕርዳር፡ መስከረም 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ማሳው ደርቋል፣ ምድሩ ዘር ቆርጥሟል፣ የደረቀችው ምድር አለመለመችም፣ የምህረት ዝናብ በዚያች ሰማይ አልወረደችም፣ ጎርፍ አልታየም፣ በክረምት የሚደነፉት ወንዞች አልጠነከሩም፣ ልጆች በክረምት ጭቃ አላቦኩም፣ ዝናቡ ቸሬ እያሉ ሕፃናት ዝናብ...
“ቅርሶችን በዓለም ቅርስነት ማስመዝገብ ለሀገር መልካም ገጽታ ያላብሳል” የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን
ባሕርዳር፡ መስከረም 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የበርካታ ታሪካዊ፣ ባሕልናዊ እና ሃይማኖታዊ መስህቦች መገኛ ሀገር ናት፡፡ ተፈጥሮ አሳምሮ የሰጣት ውብ ሥፍራዎቿ፣ ልጆቿ በየዘመናቸው የሠሯቿው ታሪካዊ ቦታዎቿ፣ ውብ ባሕሎቿ፣ የጸኑ እሴቶቿ ኢትዮጵያን ተወዳጅ ያደርጓታል፡፡ ባሏት ውብ...
የዓለም ቱሪዝም ሳምንትን በማስመልከት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በኮንታ ዞን የመስህብ ሥፍራዎች ጉብኝት...
ባሕርዳር፡ መስከረም 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ የተመራው የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ቡድን በኮንታ ዞን የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ሥፍራዎችን ጎብኝተዋል።
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ፤...
የደም እጥረት በማጋጠሙ ዜጎች ደም እንዲለግሱ የኢትዮጵያ ደምና ኅብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ጥሪ ቀረበ።
👉በበጀት ዓመቱ 427 ሺህ 526 ዩኒት ደም ለመሰብሰብ ታቅዷል
ባሕርዳር፡ መስከረም 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሕክምና የሚውል የደም እጥረት በማጋጠሙ ማኅበረሰቡ ደም እንዲለግስ የኢትዮጵያ ደምና ኅብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ በ2016...
ተቋማቱ በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።
ባሕር ዳር: መስከረም 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሥተዳደር፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የአማራ ክልል ከተማ ልማት ክላስተር በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የሶስትዮሽ ስምምነት ፈጽመዋል።
ስምምነቱ የሥራ አመራርን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ቀልጣፋና ዘመናዊ አገልግሎትን መስጠት፣ የመሬት አሥተዳደርን...