ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አሳሰቡ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የነዳጅ አከፋፋዮች፣ማደያዎች እና ተጠቃሚዎች ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) አሳስበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በመካከላኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ የተነሣ ነደጅ ገዝተው የሚጠቀሙ...

የኮሪደር ልማት ሥራዎች ሀረር ታሪካዊ ከተማ ብቻ ሳትኾን ከዘመኑ ጋር እንደምትዘምን ያሳዩ ናቸው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በኮሪደር ልማት የሀረር ከተማን ታሪክ እና ቀደምት ሥልጣኔ የሚመጥኑ ሥራዎችን ማከናወን መቻሉን የሀረሪ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሔኖክ ሙሉነህ ገልጸዋል። የክልሉ መንግሥት ማኅበረሰቡን በማስተባበር በኮሪደር ልማት ሥራዎች...

“መቄዶንያ ተስፋ ለቆረጡት ተስፋን የመለሰ ማዕከል ነው” ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

  አዲስ አበባ፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ እና ባለቤታቸው በመቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል። መቄዶንያ አረጋውያኑን ለመርዳት የጀመረውን የገቢ አሠባሠብ መርሐግብርም አስጀምረዋል። ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ "መቄዶንያ የርህራሄ እና...

በቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮጀክት 1 ሺህ 589 ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ተሸፍኗል።

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን መሪዎች በራያ ቆቦ ተገኝተው በቆቦ ጊራና ሸለቆ ልማት ፕሮግራም ጽሕፈት ቤት እየተከናወኑ ያሉ የመስኖ ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)፣ በሰሜን...

“የዲጅታላይዝሽን ሥራ የዜጎቻችንን እንግልት፣ ወጭ እና ጊዜ ትርጉም ባለዉ ሁኔታ የቀነሰ ነው” ዓለምአንተ አግደው

  ባሕር ዳር: መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን ፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት ለማሻሻል የአጭር ጊዜ ዕቅድ በማዘጋጀት እየሠራ ይገኛል። በየደረጃው የሚተገበሩ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን እቅዶች እውን ለማድረግ ከመደበኛው የተቋሙ ዓመታዊ...