📱🇪🇹ኢትዮጵያ በዲጂታሉ ዓለም ወደ ላቀ ደረጃ እየተሻገረች ነው።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ለዘመናዊ አሠራር ቅድሚያ በመስጠት የመንግሥት አገልግሎትን ወደ ዲጂታል አሠራር እየቀየረ ይገኛል።
ይህ የዲጂታል አሠራር ዜጎች አገልግሎት ለማግኘት የሚያባክኑትን ጊዜ እና ጉልበት በማስቀረት፣ ብልሹ አሠራር እንዲታረም በማድረግ፣ የደንበኞችን የፋይል...
የሳይንስ ሙዚየም የኢትዮጵያ ዲጂታል ከፍታ አብሳሪ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ዓለም ከደረሰበት የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዕድገት ለመድረስ በርካታ አድራሽ የቴክሎጂ መንገዶችን እያማተረች ነው። ዲጂታል 2025ን ዕውን ለማድረግ ዜጎቿን በኮደርስ፣ አገልግሎቷን በአንድ መሶብ አገልግሎት፣ በፋይዳ እና በሳይንስ ሙዚዬም...
የፋይዳ መታወቂያ የኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ልህቀትን እያረጋገጠ ነው !
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ዓይታው በማታውቀው የዲጂታላይዜሽን አብዮት ውስጥ ትገኛለች። የዚህ ታላቅ ሽግግር ማሳለጫ ደግሞ የፋይዳ ዲጂታል ብሔራዊ መታወቂያ ነው። ከባንክ አሠራር ዘመናዊነት እስከ አርሶ አደሩ የብድር አገልግሎት፤ ከኢ-ኮሜርስ ዕምነት...
🔐ከችግር ወደ መፍትሔ መሻገሪያ 🇪🇹የኢትዮጵያ ታላቁ የምክክር ጉባኤ !
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 🇪🇹ኢትዮጵያውያን ሉዓላዊነታቸውን የሚዳፈር፣ የሀገራቸውን ሰንደቅ ዓላማ ክብር ለማዋረድ የሚመጣ ጠላትን በአንድነት ክንድ፣ በአብሮነት ጋሻ፣ በወንድማችነት ጦር ጠላትን በነቂስ ወጥተው ያሸንፋሉ።
በሀዘን፣ በደስታ፣ በችግር ወቅትም በአብሮነት ተቀምጠው ይመክራሉ፣ ደስታን ይጋራሉ፣...
“በቴክኖሎጅ ዘርፍ በአጭር ጊዜ ያመጣነውን ለውጥ ለአፍሪካ ምሳሌ ኾነን ዓድዋን ዳግም በልማት እናሳያለን” ጠቅላይ...
አዲስ አበባ፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መተግበሪያውን የመረቁት ‘'ዲጂታል ለልህቀት'’ በሚል ስያሜ በተዘጋጀው ጉባኤ ላይ ነው።
መተግበሪያው በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ...







