ሠርቶ እንጂ ነጥቆ አይከበርም።
ደብረብርሃን፡ መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ መልዕክት በመንዝ ላሎ ምድር ወረዳ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል።
በውይይቱ ላይ የተሳተፉ የአካባቢው ነዋሪዎች ያጋጠመው የሰላም ዕጦቱ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመከወን ችግር ፈጥሮብናል ብለዋል።
ሰላም እና...
ፍቅሩ ሙልዬ የሰላም አማራጭን ተቀበለ።
ባሕር ዳር: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን ላሊበላ እና አካባቢው በትጥቅ ትግል ሲንቀሳስ የነበረው ፍቅሩ ሙልዬ የሰላም አማራጭን ተቀብሏል።
ላለፉት ዓመታት በሰሜን ወሎ በላሊበላ እና በአካባቢው በጫካ ሲንቀሳቀስ የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ የሰላም አማራጭን...
በገና እና ዐቢይ ፆም
ባሕር ዳር: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ዘንድ በገና ለእግዚአብሔር ምስጋና የሚቀርብበት፣ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚውል መሣሪያ ነው፡፡ ቤተ ክርስቲያኗ በገናን ከብሉይ ኪዳን ጀምሮ ይዛው እንደዘለቀች እና ሃይማኖታዊ ምስጢራትን እንደያዘም ይነገራል።
በዐቢይ ፆም...
ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውጤቶች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ "ድምጻችን ለብልጽግናችን" በሚል መሪ መልዕክት የሴቶች እና ወጣቶች የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።
የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የኢኮኖሚ ብልጽግና ዘርፍ ሠብሣቢ መላኩ አለበል በመሠረተ ልማት፣ በማዕድን፣...
ባሕር ዳር ከተማ ለጽዳቷ የማይመጥኑ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም ከለከለች።
ባሕር ዳር: መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የፕላስቲክ ከረጢት ማምረት፣ ወደ ሀገር ማስገባት፣ መሸጥ እና መጠቀምን በተመለከተ የሚደነግግ አዋጅ 1383/2017 ጸድቆ ወደ ሥራ መግባቱ የሚታወስ ነው።
አዋጁን መሠረት በማድረግ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደርም...








