በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ይፋ ኾኑ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት በመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት እና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ.ር) ገልጸዋል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር...

የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ የሚሳካው ተቋማት በአንድነት ሢሠሩ ነው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ቢሮ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የስምምነት ፊርማ ተፈራርሟል። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ኀላፊ ስቡህ...

አዳዲስ የለውጥ ምዕራፎች የሚከፈቱት በአዳዲስ ችግሮች ወቅት ነው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጦርነት ምክንያት የሚከሰቱ የወደቦች እና መተላለፊያዎች መዘጋት እና ማዕቀብ በዓለም ታሪክ ሀገራትን ለኢኮኖሚ ችግር ሲዳርጉ ይስተዋላል። እነዚህን ቀውሶች ለመሻገር የተወሰዱ እርምጃዎች ታዲያ እጅግ አስገራሚ እና የሰው ልጅን የፈጠራ አቅም...

ፈተናን ወደ ዕድል የቀየረ የዲፕሎማሲ ከፍታ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባጋራው መረጃ የኢትዮጵያ መንግሥት ላለፉት ስምንት ዓመታት የተከተለው ንቁና ስልታዊ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ የሀገራችንን የውጭ ግንኙነት ለዘመናት በተዛባ መልኩ ይዞት ከነበረው ከያዛት “በጠላቶች የመከበብ እይታ” በማላቀቅ...

የጥፋት ጉዞን ለመግታት እና ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የሃይማኖት መሪዎች ሚና ከፍ ያለ ነው።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "በመደመር መንግሥት ዕይታ የሃይማኖት መሪዎች ሚና" በሚል መሪ መልዕክት ከፕሮቴስታንት እና ከካቶሊክ ሃይማኖት መሪዎች ጋር በወቅታዊ እና በሰላም ግንባታ ዙሪያ ምክክር አካሂዷል። የባሕር ዳር ከተማ...