ከጣልቃ ገብ ደላላ የጸዳ ምርት ግብይቱ ጤነኛ፣ ዋጋውም መጠነኛ!

  ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኑሮ ውድነት እና የዋጋ ንረት ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች በከፍተኛ ሁኔታ እየፈተነ ይገኛል። የደላላ ጣልቃ ገብነት እና ረጅሙ የግብይት ሰንሰለት ደግሞ ለምርቶች ዋጋ መናር እንደ ምክንያት ተደርገው...

የሀረሪ ክልል አሥተዳደር ምክር ቤት አዲስ የበጀት ክለሳን አጸደቀ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሀረሪ ክልል አሥተዳደር ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የ2018 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም መነሻ በማድረግ የቀረበለትን የበጀት ክለሳ አጽድቋል። ሥራ አሥፈጻሚው በክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ...

ድጋፍ የሚሹ ወገኖች

  ባሕር ዳር: መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ተወልዳ ያደገችው በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ ነው። በገንዳ ውኃ ሜዳዎች ከእኩዮቿ ጋር ቦርቃ አድጋለች። የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ያጠናቀቀችው በዚህው ከተማ ነው። የዛሬዋ ባለታሪካችን ወጣት...

በአዲስ የተሻሻለ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና ማስረጃ የሕግ መድብል ጸደቀ!

  ባሕር ዳር፡ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ60 ዓመታት በላይ ያገለገለውን የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ የሚተካ የወንጀል ሥነ ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 ኾኖ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል። ባለፉት...

የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያ ተደረገ።

  ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ የዋጋ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፍ ወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ አቅርቦትና የዋጋ...