“ኢትዮጵያ ለመመለስ እየሠራች ያለችው ሕልውናዋን ነው” የፖለቲካ ተንታኝ

ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ያዕቆብ ኀይለማርያም (ዶ.ር) አሰብ የማን ናት? በሚለው መጽሐፋቸው የባሕር በር ያላቸው ሀገራት ኢኮኖሚያቸውን በእጥፍ ለማሳደግ 24 ዓመታትን እንደሚወስድባቸው ጥናቶችን መሠረት አድርገው ጽፈዋል። በአንጻሩ መውጫ እና መግቢያ የሌላቸው ሀገራት ደግሞ...

“የተጠናከር የሕግ የማስከበር ሥራ እየተሠራ ነው” ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር)

  ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በክልሉ ወቅታዊ የሰላም ሁኔታ እና በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዙሪያ ለፖሊስ አባላት ሥልጠና እየሰጠ ነው። የሥልጠናው ተሳታፊ የፖሊስ አባላት የምርጫ ቁሳቁስን፤ የምርጫ ጣቢያን እና...

ለአፍሪካውያን በራሳቸው አቅም የአደጋ ስጋት ሥራዎችን መደገፍ የሕልውና ጉዳይ ነው።

አዲስ አበባ: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መጋቢት 30/2018 ዓ.ም እና ሚያዚያ 1/2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ለምታዘጋጀው 16ኛው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም ጉባኤን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል። የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ.ር)...

ለውጡ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈተ ነው።

ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በሐረር ከተማ በሀገራዊ ለውጡ የተገኙ ድሎች እና ስኬቶችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ በክልሉ ከገጠር እና ከከተማ የተውጣጡ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል። በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ መልዕክት ያስተላለፉት የሐረሪ...

ሰሙነ ሕማማት እና ምስጢሮቹ

  ባሕር ዳር: መጋቢት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሕማማት ሳምንት በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ መከራ እና ስቃይ የሚታሰብበት የጽሞና እና የአርምሞ ወቅት ነው። ከሆሳዕና ማግስት እስከ ትንሣኤ ድረስ የራሱ የኾነ ጥልቅ ትርጓሜ እና ታሪካዊ ይዘት...