“ማርያም አዘነች፤ አብዝታም አለቀሰች”

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሄሮዶስ እንዳይገድልባት ሽሽት በበረሃ የተንከራተተችለት፤ ጥም እና ርሃቡን የታገሰችበት፤ እሾህ እና አሜካላውን ያቻለችለት፣ ከአራዊት ጋር የታገለችበት ልጇ እና ወዳጇን በመስቀል ላይ ሲሰቅሉት አንጀቷ እየተላወሰ አዘነች፤ እንባዋ እንደ ምንጭ...

የእርድ እንስሳት ገበያን ለማረጋጋት እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሀብት ልማት ቢሮ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ እንስሳትን እና የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች አቅርቦትን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሀብት...

የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሰሉ።

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ኢቫሪስት ንዲያሺሚዬን በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀቀው ወደሀገራቸው ተመልሰዋል። ፕሬዝዳንቱ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) አሸኛኘት አድርገውላቸዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው...

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከቡሩንዲ ቀዳማዊት እመቤት አንጀሊን ንድያይሺሚዬ ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከቡሩንዲ ቀዳማዊት እመቤት አንጀሊን ንድያይሺሚዬ ጋር ተወያይተዋል። ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የቡሩንዲ ቀዳማዊት እመቤት አንጀሊን ንድያይሺሚዬን ከቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንድያይሺሚዬጋ...

“በዓለ ስቅለትን ስናከብር ከእውነት ጋር በመቆም ይሁን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ስቅለት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። መልእክታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ስቅለት እንኳን አደረሳችሁ። ዕለቱ የዓለምን በደል ሊሽር፤ የአዳምን ዕዳ ሊክስ መድኃኔዓለም...