በጋራ ልማት እጅ ለእጅ ተያይዘን ወደ ነገ እንሻገራለን።
የኢትዮጵያ የብቃት እና ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የጳግሜን 5 የነገው ቀንን አስመልክቶ የማዕድ ማጋራት መርሐግብር አካሂዷል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ደሳለኝ ጣሰው እንዳሉት ተቋሙ የወደፊቷን ኢትዮጵያ ለመገንባት ሲሠራ ቆይቷል። አዲሱ ዓመትም ተቋሙ የሪፎርም ሥራዎችን በማጠናቀቅ ወደ ሥራ...
በቅርቡ ምክረ ሃሳቦችን ለሕዝብ እንደሚያሳውቅ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በ2018 ዓ.ም የሥራ ዘመን የተሠሩ ዋና ዋና ክንውኖችን እና የቀጣይ ሥራዎችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በ2018 በጀት ዓመት መልካም እና ፈታኝ...
ማዕድ ማጋራት፦ ከምግብ ባሻገር ፍቅር እና ክብር
ማዕድ ማጋራት፦ ከምግብ ባሻገር ፍቅር እና ክብር
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ዜጎች ማዕድ አጋርቷል።
በማዕድ ማጋራቱ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ያለው ለሌለው እንዲያካፍል በማድረግ የተጀመረው በጎ ባሕል...
ኢትዮጵያ የብዝኃ ማንነቶች ድምር ናት፡፡
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ጳጉሜን አራት የኅብር ቀንን ምክንያት አድርጎ መልዕክት አስተላልፏል።
በመልዕክቱም ብዝኃነታችን የምንደምቅበት ጌጥ፣ የተደመረ ዐቅማችን ማሳያ ነው ብሏል።
ኢትዮጵያ የብዝኃ ማንነቶች ድምር ናት፡፡ ኢትዮጵያውያን ከሚኖሩበት የአየር ንብረት እስከ አመጋገባቸው፤ ከአመራረታቸው እስከ አለባበሳቸው፤ ከሃይማኖታቸው እስከ...
“አፍሪካውያን የራሳቸውን ታሪክ የሚናገሩበት ጊዜ አሁን ነው” አምባሳደር ኤቭጌኒ ተረክሂን
በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኤቭጌኒ ተረክሂን አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን "AMECO Africa" የሚል ገጽ ከፍቶ የአሕጉራዊ ሚዲያ ሽፋኑን ለማስፋት የያዘውን አቅጣጫ እንደሚደግፉ ገልጸዋል።
አምባሳደሩ በዓለም አቀፍ የሚዲያ ታሪክ ውስጥ የአፍሪካ ሁነቶች እና ባሕሎች በምዕራባውያን መገናኛ ብዙኀን ለረጅም...








