የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ 75 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ማግኘቱን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአፍሪካ ንፁህ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ የመኾን ራዕይን ይዞ እየሠራ ያለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኃይል ማመንጫዎችን፣ ማስተላለፊያዎችን እና ማከፋፈያ ጣቢያዎችን በመገንባት እና በማሥተዳደር የኤሌክትሪክ ኃይል የጅምላ ሽያጭን ለሀገር...
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 10ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።
ምክር ቤቱ ከዛሬ ሐምሌ 19/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም ድረስ ...
የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ነገ ይጀምራል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ከሐምሌ 19/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 23/11/2017 ዓ.ም በባሕር ዳር ይካሄዳል።
ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየውን...
የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች በወቅታዊ እና የክረምት ሥራዎች ዙሪያ እየተወያዩ ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በውይይቱ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
በውይይት ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ርእሰ መሥተዳድር...
“በመትከል ማንሠራራት ጉዞ ላይ ነን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ "ዛሬ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ለመጪው ትውልድ አረንጓዴ ሀገር ለማስረከብ ከነገ ሀገር ተረካቢ ታዳጊዎች፣ ወጣቶች፣ የክልሉ እና የባሕር ዳር ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ጋር የአረንጓዴ አሻራችንን አኑረናል" ብለዋል።
የአረንጓዴ...








