የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦

በቬይትናም የቶዮ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ በነበረን ጉብኝት እና ከኩባንያው ፕሬዝደንቱ ጋር በነበረን ውይይት የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎችን በሀገራችን ለማምረት ተስማምተን ነበር። ዛሬ በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ በነበረን ጉብኝት በፓርኩ ከፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጪያዎችን...

“ከዕድሜው ያለፈ፤ በብርታቱ የገዘፈ”

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በትንሹ ጀመረ፣ በረጅሙ አማተረ። በጥበብ ተመራ፤ በብርታት ሠራ። በሥራው ከዕድሜው አለፈ፤ በበርታቱ ከፍ ብሎ ገዘፈ። ታላላቆቹን ቀድሟቸዋል፣ ታናናሾቹን ርቋቸዋል። ታላላቆቹ ለምዕተ ዓመት የተጓዙትን፣ ተጉዘውም ያልደረሱበትን በ30 ዓመታት ተሻግሮታል። ዛሬ...

የበጎ አድራጎት ሥራዎች ባሕል እየኾኑ ነው።  

ባሕር ዳር: ነሐሴ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥራና ሥልጠና ቢሮ መሪዎች እና ሠራተኞች በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በባሕር ዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ በባሕር ዳር ፖሊ ቴክኒክ...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦

ራዕያችን ግልፅ ነው። የላቀ የግንባታ አቅም የፈጠረች፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነች እና ለትውልዱ አሻራዋንና የዕድገት ትሩፋቷን የምታወርስ ኢትዮጵያን መገንባት ነው። መንግሥት ለዚህ የልዕልና ህልም መሳካት ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ጨምሮ ብሔራዊ የልማት ዕቅዶችን እየተገበረ ይገኛል። በዛሬው...

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ዘርፍን ለማዘመን የ25 ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ ይፋ ተደረገ።

አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ከ2025 እስከ 2050 ድረስ ለማዘመን ያለመ የ25 ዓመታት የትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ በይፋ መጀመሩ ተገልጿል። ይህ ሰፊ ዕቅድ በዘርፉ ለረጅም ጊዜ የታዩትን ውስብስብ ችግሮች ለመቅረፍ እና ኢንዱስትሪውን ወደ...