ምስራቅ ዕዝ በጎጃም ቀጣና የሚያደርገውን ሕግ የማስከበር ኦፕሬሽን አጠናክሮ መቀጠሉን አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው ዕዝ እንዳስታወቀው 200 ጽንፈኞችን ደምስሷል፤ 53 አቁስሏል፤ 41 ተማርከዋል፤ 19 እጃቸውን ሰጥተዋል፤ 37 ደግሞ በምኅረት ገብተዋል፡፡ ምስራቅ ዕዝ ከኅዳር 18 እስከ 30/2018 ዓ.ም ባደረገው የተቀናጀ ስምሪት፣ በባሕር...

ለሕዝባችን ያመጣነው ለውጥ ባለመኖሩ ወደ ዘላቂ የሰላም ስምምነት መጥተናል” አፋህድ

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) እና በክልሉ መንግሥት መካከል የተደረሰው ዘላቂ የሰላም ስምምነት በድርጅቱ ሙሉ እውቅና ያለው መኾኑን አፋህድ አስታውቋል። የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የፖለቲካ ዘርፍ ምክትል ኀላፊ...

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በትብብር ሥራችን ኢትዮጵያን ከዓለም ንግድ በማስተሣሠር ወደ ላቀ ብልጽግና እናሸጋግራለን! ዛሬ ሀገራችን ወደ ዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የምታደርገውን ጉዞና የድርድር ሂደት አስመልክቶ በተዘጋጀው ታላቅ መድረክ ተገኝተናል። ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ...

ሰላምን ለማረጋገጥ ችግሮች ላይ መወያየት፣ መግባባት እና የጋራ መፍትሔ ማስቀመጥ ይገባል።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በምዕራብ ጎጃም ዞን ከቋሪት ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። በውይይቱ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አሥተባባሪ አማኑኤል ፈረደ (ዶ.ር)፣...

“‎መሪ ማለት ለሚሠራበት ተቋም ራሱን የሰጠ ነው” ማተብ ታፈረ (ዶ.ር)

‎ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የአማራ ክልል ስቴት ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተቋቋመበትን አዋጅ እና ደንብ ለማስተዋወቅ የፖናል ውይይት እያካሄደ ነው። ‎ ‎ከዚህ ቀደም የአማራ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የነበረው በክልሉ ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 300/2017 የክልሉ አሥፈጻሚ...